Tender Detail

Tender Details


የአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ-10 አስተዳደር ፋይናንስ ጽ/ቤት በ2018 በጀት ዓመት ለወረዳው ጽ/ቤቶች ከዚህ በታች በሎት የተዘረዘሩትን ዕቃዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡


 

የጨረታ ማስታወቂያ

 

የአዲስ ከተማ ፍለ ከተማ ወረዳ-10 አስተዳደር ፋይናንስ /ቤት 2018 በጀት ዓመት ለወረዳው /ቤቶች ከዚህ በታች በሎት የተዘዘሩትን ዕቃዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡

ሎት 1- አላቂ ዕቃዎች

ሎት 2- የደንብ ልብስ

ሎት 3- የጽዳት ዕቃዎች

ሎት 4- የህትመት አገልግሎት

ሎት 5- የቢሮ መስተንግዶ አገልግሎት

ሎት 6- የትራንስፖርት አገልግሎት

ሎት 7- የቢሮ ላተራልና ፈርኒቸር ጥገና

ሎት 8- ቋሚ ዕቃዎች

ሎት 9- ኤሌትሮኒ ጥገና

ሎት 10- የዲኮርና ሞንታርቦ እና ድንኳን ኪራይ

ሎት 11- የተሽከርካሪ ጎማዎች

ሎት 12- የሶሻል ካፌ መስተንግዶ አገልግሎት

ስለሆነም በጨረታው መሳተፍ የሚፈልግ የሚከተሉትን መስፈርቶች አሟልቶ በጨረታው መወዳደር ይችላል

  1. ከዘርፉ ጋር ተያያዥ የንግድ ፈቃድ ያላቸውና ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ
  2. በዘመኑ የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያላቸው
  3. የዘመኑን ግብር የከፈ የአቅራቢነት የምስ ወረቀት ማቅረብ የሚችል
  4. 100,000 (አንድ መቶ ሺህ ብር) በላይ ከተጫረቱ የተጨማሪ እሴት ታክስ የተመዘገቡበት ማስረጃ ፎቶ ኮፒ ማያያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
  5. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (ቲን ነምበር) ማቅረብ አለባቸው
  6. ጥቃቅንና አነስተኛ የተደራጁትን የምናስተናግደው ባመረቱት ምርት ብቻ በመመሪያው መሰረት ይሆናል
  7. የጨረታው አሸናፊ ድርጅት የውል ማስረከቢያ ጨረታውን ባሸነፈበት መጠን ልክ 10% ማስያዝ አለበት
  8. ማንኛውም ተጫራች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 10 የሥራ ቀናት ውስጥ ማይመለስ ብር 300.00 በመፈል የጨረታ ሰነዱን ዘወትር በስራ ሰዓት በአዲስ ከተማ ፍለ ከተማ ወረዳ 10 አስተዳደር ፋይናንስ /ቤት 2 ፎቅ መውሰድ ይችላል፡፡ ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ 0.5 ማለትም ሎት1 2000 ሎት2 1500 ሎት3 2000 ሎት42000 ሎት5 1000 ሎት6 1000 ሎት7 1000 ሎት8 1000 ሎት9 1000 ሎት10 2500 ሎት11 1000 እና ሎት12 1000 በሚል pay/order Addis Ketema K/K Wereda 10 F/TS/BET በሚል ስም የተዘጋጀ በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ ማስገባት ይኖርባቸዋል።
  9. ተጫራቾች ለዕቃዎች ማለትም ለሎት1,2,3 ሳምፕል ማቅረብ እና ለቀሪው ሎት በተጠቀሰው ስፔስፊኬሽን ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል። ሳምፕል ያልቀረበበትን ዕቃ የማናወዳድር መሆኑን እየገለፅን ሳምፕሉ ጨረታው ከመከፈቱ ቢያንስ 3ቀን በፊት መቅረብ አለበት ከተጠቀሰው ቀን ዘግይተው የሚመጡ ሳምፕሎች ተቀባይነት አይኖራቸውም።
  10. የሚገቡት ዋጋዎች ቫት/ቲኦቲን ያካተቱ መሆን አለባቸው።
  11. ተጫራ በገዙት ሰነድ መሰረት የሚወዳደሩበት ዋጋ ከላይ የተጠቀሱትን ደጋፊ ሰነዶች 1 ኦሪጅናልና 1 ኮፒ በአንድ ላይ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ በማድረግ ጨረታው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የስራ ቀናት በተዘጋጀው የማወዳደሪያ የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
  12. ተጫራቾች ጨረታውን ካሸነፉ በኋላ ያሸነፉበትን ዕቃ በወረዳው /ቤት ንብረት ክፍል ድረስ /ማቅረብ/ ይጠበቅባቸዋል፡፡
  13. ጨረታው ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 10ኛው የስራ ቀን ተዘግቶ 11ኛው ቀን ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ከረፋዱ 400 ሰዓት ተዘግቶ 430 ይከፈታል ፡፡
  14. /ቤቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  15. ተጫራቾች ጨረታውን ካሸነፉ በኋላ ያሸነፉበትን የጨረታ አይነት ውል አልገባም ቢሉ ውል ያስያዙት የጨረታ ማስከበሪያ ውርስ የሚደረግ እና 6 ወር የትኛውም የመንግስት መስሪያ ቤት እንዳይሳተፉ የሚደረግ መሆኑን እንገልጻለን፡፡

አድራሻ፡- አዲስ ከተማ ክፍ ከተማ ወረዳ 10 አስተዳደር ፋይናንስ /ቤት አጠና ተራ ከድልድዩ ከፍ ብሎ

መረጃ፡- 0112739821 በመደወል ማግኘት ይችላሉ፡፡

 

የአዲስ ከተማ ክፍ ከተማ ወረዳ 10 አስተዳደር ፋይናንስ /ቤት

 

Save Tender