የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ የጭስ ማስወገጃ ሥርዓትን የማጽዳትና የጥገና አገልግሎት በሚያቀርቡ ድርጅቶችን በጨረታ አወዳድሮ የስካይ ላይት ሆቴል የጭስ ማስወገጃ ስርዓትን የማፅዳትና የጥገና አገልግሎት በኮንትራት ማሰራት ይፈልጋል፡፡
Ethiopian Airlines Group intends to invite interested and qualified bidders for the provision Exhaust system Cleaning, Inspection and maintenance of Ethiopian skylight hotel Phase I and 11 on contractual base.
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳድር በጉለሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 1 የሚገኘው የቁስቋም ጣይቱ ብጡል ቅድመ አንደኛ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ለ2019 ዓ.ም በጀት ዓመት በመደበኛ በጀት እና በወተመህ በጀት ግዥ ለመፈፀም የወጣ ጨረታ
የአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ-10 አስተዳደር ፋይናንስ ጽ/ቤት በ2019 በጀት አመት ለወረዳው ጽ/ቤቶች ከዚህ በታች በሎት የተዘረዘሩትን እቃዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
በሸገር ከተማ በገላን ክፍለ ከተማ የገላን ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት በገላን ወረዳ አስተዳደር ስር ላሉ ሴክተር መስሪያ ቤቶች ለ2019 በጀት ዓመት አገልግሎት የሚውሉ፡- የቢሮ የጽህፈት መሳሪያዎችን፡ የቢሮ ፈርኒቸር እቃዎችን፡ ኤሌክትሮኒክስ እቃዎችን፣ የጽዳትና አላቂ የቢሮ እቃዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
ኦሮሚያ ባንክ በአዋጅ ቁጥር 97/90 ፣ 216/92 እና 1147/2011 በተሰጠው ሥልጣን መሠረት ለሰጠው ብድር በዋሰትና የያዘዉን በሰንጠረዡ ላይ የተዘረዘሩትን ንብረቶች ባሉበት በግልጽ ሐራጅ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡
የፅዳት አስተዳደር ኤጀንሲ ለ2019 ዓ.ም በጀት ዓመት ለሥራ አገልግሎቱ የሚያስፈልጉትን ከዚህ በታች በሎት የተዘረዘሩ የተለያዩ ግዥዎችን በግልጽ ጨረታ ከብቁና ሕጋዊ ተጫራቾች በማወዳደር ግዥ ለመፈፀም ይፈልጋል።
ETHIOPIAN SHIPPING AND LOGISTICS WOULD LIKE TO INVITE INTERESTED AND ELIGIBLE BIDDERS FOR PURCHASE OF DIFFERENT STATIONERY AND SANITARY MATERIALS Upon fulfilling of the following terms and conditions.
በአዲስ ከተማ /ክ/ከተማ አስተዳደር የዳግማዊ ብርሃን ቁ-1 ቅድመ-አንደኛ መካከለኛ ት/ቤት የጨረታ ቁጥር 002/2019 ዓ.ም ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ዕቃዎች ለመግዛት እንፈልጋለን እነሱም፡-
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በጉራጌ ዞን በጉመር ወረዳ ፋይናንስ ፅ/ቤት ለ2019 በጀት ዓመት ለወረዳው የሚያስፈልጉ አጠቃላይ የጽሕፈት መሳሪያዎች፣ አልባሳት፣ ኤሌክትሮኒክስ፣ ፈርኒቸር፣ ሞተር ሳይክሎች፣ የመኪና እና የሞተር ጎማዎች፣ የህንፃ መሳሪያ፣ የፅዳት ዕቃዎች፣ ውሃ ዕቃዎች፣ የመኪና እስፔርፓርቶችና የእንሰሳ መድሀኒቶች በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
በኮልፌ ቀራንዮ ከፍለ ከተማ ወረዳ ከአጃምባ የመ/ደ/ት/ቤት በ2019ዓ.ም የስራ ዘመን የተለያዩ እቃዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ስለሚፈልግ ሎት 1.
ሰሜን አዲስ አበባ ሪጅን የፅዳት ዕቃዎችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ በዘርፉ ከተሰማሩ ድርጅቶች ላይ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
በቡኖ በደሌ ዞን የበደሌ ከተማ ገንዘብ ጽ/ቤት በ2019 በጀት ዓመት ህጋዊ የሆኑና መስፈርት የሚያሟሉ ነጋዴዎችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ በከተማዉ ዉስጥ ለሚገኙ ሴከተር መ/ቤቶች አገልግሎት የሚዉሉ የተለያዩ የጽህፈት መሣሪያዎች፤ የጽዳት እቃዎች፤ የቢሮ ዉስጥ ፈርኒቸሮች፤ የተለያዩ የኤሌከትሮኒከስ እቃዎች የዉሀ እቃዎች ፤ የተለያዩ ሞተር ሳይክሎች እና ባጃጅ፤ የሠራተኞች ደንብ ደንብ ልብስ ልብስ እንዲሁ
ቦሌ ማተሚያ ኃ.የተ.የግ.ማህበር ኃ.የተ.የግ.ማህበር የተለያዩ የሲቲፒ ፕሌቶች፣ የልብስ ሳሙና፣ የእጅ/የገላ ሳሙና፣ ኦሞ፣ የመጸዳጃ ሶፍት እና ፈሳሽ ሳሙና/ላርጎ በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
በሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ጤና ቢሮ ሀገራዊ ግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ የተለያዩ ለቢሮ አገልግሎት የሚውል ዕቃዎችን አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
በኦሮሚያ ክልል በጅማ ዞን የማና ወረዳ ገ/ጽ/ቤት በወረዳው ለሚገኙ የመንግስት መስሪያ ቤቶች በ2019 የበጀት ዓመት የሚያስፈልጉ፤- የጽሕፈት፣ የጽዳት መሳሪዎች፣ አላቂ የጽሕፈት ቤት እቃዎች፣ የህትመት ስራዎችን ቋሚ የመስሪያ ቤት መሳሪዎች የተለያዩ የምግብ አይነቶች እና ጊባቶቸ የደንብ ልብሶች፣ የግንባታ እና የእድሳት እቃዎች፣የኤለክትሮኒከስ እቃዎች፣ የተለያዩ ሞተር ሳይከሎች፣ ጀነሬተሮች እና የሞተር
በኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን የሞያሌ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በቅ/ጽ/ቤቱ እና በስሩ የሚገኙ መ/ጣቢያዎች ተይዘው እና ተወርሰው የሚገኙ የሞተር ሳይከል እና የተሽከርካሪ መለዋወጫዎች፣ አልባሳት ዕቃዎች፤ ኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች፣ የመገናኛ መሣሪያዎች ኮስሞቲከስ እና የንፅሕና መጠበቂያ ዕቃዎች፤ የቤት ውስጥ መገልገያ እና ማስዋቢያ ዕቃዎች፤ ነዳጅ፤ ምግብ ነክ ዕቃዎች፤ የጥራጥሬ እህሎች እንዲሁም ሌሎች ዕቃዎች በግልጽ
የጨረታ ማስታወቂያ የይርጋጨፌ ቡና ገበሬዎች ኃላ/የተ/የኅብረት ሥራ ዩንየን ከዚህ በታች የተዘረዘረውን ዕቃ በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
በአብክመ ሰሜን ሸዋ ዞን የደብረሲና ከተማ አስተዳደር ገንዘብ/ጽ/ቤት ለ2019 በጀት ዓመት በመደበኛ በጀት በከተማዉ ዉስጥ ላሉ ሴክተር መስሪያ ቤቶች አገልግሎት የሚውል ከዚህ በታች በየሎቱ የተጠቀሱትን እቃዎች ግዥ ለመፈጸም ይፈልጋል፡፡
የሰሜን ወሎ ዞን ገንዘብ መምሪያ ለራሱና አገልግሎት ለሚሰጣቸው የዞን መምሪያዎችና ተ/ጽ/ቤቶች፡-የተለያዩ እቃቆች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡