በኦሮሚያ ስቴት ዩኒቨርሲቲ አሰላ ካምፓስ በ2019 ዓ.ም የበጀት ዓመት ለካምፓሱ ሰልጣኞች አገልግሎት የሚውሉ ልዩ ልዩ የምግብ ግብዓቶችንና የበሰሉ ምግቦችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
በደቡብ ወሎ ዞን የመካነሠላም ጠቅላላ ሆስፒታል የተኝቶ ታካሚዎች የምግብ አቅራቢ አገልግሎት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለአንድ ዓመት ቆይታ ማሰራት ይፈልጋል።
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳድር በጉለሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 1 የሚገኘው የቁስቋም ጣይቱ ብጡል ቅድመ አንደኛ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ለ2019 ዓ.ም በጀት ዓመት በመደበኛ በጀት እና በወተመህ በጀት ግዥ ለመፈፀም የወጣ ጨረታ
የአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ-10 አስተዳደር ፋይናንስ ጽ/ቤት በ2019 በጀት አመት ለወረዳው ጽ/ቤቶች ከዚህ በታች በሎት የተዘረዘሩትን እቃዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
በኮልፌ ቀራኒዮ ክ/ከተማ ለብሩህ ተስፋ የመ/ደ/ት/ቤት ለ2019 የተለያዩ እቃዎችን በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
ETHIOPIAN SHIPPING AND LOGISTICS WOULD LIKE TO INVITE INTERESTED AND ELIGIBLE BIDDERS FOR PURCHASE OF BABOGAYA CAFETERIA SERVICE upon fulfilling of the following terms and conditions.
Lot-4: Student Cafeteria Cleaning, Catering & Cooking Service
በአዲስ አበባ ከተማ በሰሚ ኩራ ከ/ከተማ ወረዳ 06 የአብዲ ጃርሶ ት/ቤት ለ2019 ዓ.ም ስት/ቤት የሰራተኞች የካፌ አገልግሎት አወዳደሮ ለማስራት ይፈልጋል፡፡
በጉለሌ ከ/ከተማ የእንጦጦ ፋና ጤና ጣቢያ የተለያዩ አላቂ እና ቋሚ ዕቃዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛትና ማሰራት ይፈልጋል።
በኮ/ቀ/ከ/ከተማ ትምህርት ጽ/ቤት የረጲ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት በ2019 ዓ.ም የስራ ዘመን ከዚህ በታች በሎት የተደራጁ እቃዎችን በጠኛ ዙር በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
የአዳማ ከተማ አትሌቲከስ ክለብ ለ2019 ዓ.ም በጀት ዓ.ም የምግብ አገልግሎት የሚሰጡ ህጋዊ ተጫራቾች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡
በደ/ምዕ/ኢ/ሕ/ክ/መንግስት የቤንች ሸኮ ዞን ፋይናንስ መምሪያ በ2019 በጀት ዓመት በዞኑ ውስጥ ለሚገኙ ሴክተር መ/ቤቶች አገልግሎት የሚውል ግዥ በሎት 1- የአማን ሻይ ቡና እና የምግብ መስተንግዶ አገልግሎት ግዥ ፤ በሎት 2፡- የሚዛን አማን ሻይ ቡና እና የምግብ መስተንግዶ አገልግሎት ግዥ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቱሪዝም ኮሚሽን በ2019 በጀት ዓመት የኢቨንት ኦርጋናይዘር አገልግሎት፡ የሰራተኞች ካፌና የመኪና ኪራይ አገልግሎት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
በአዲስ አበባ ከተማ አሰተዳደር ጉለሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 01 አንጦጦ ማርያም ቅድመ አንደኛ፤ አንደኛ እና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት በ2019 በጀት አመት በመደበኛና በውስጥ ገቢ በጀት የተለያዩ እቃዎች ግዥና የጥገና ስራዎች በሎት የሰራተኛ ቡናና እና ሻይ ከፋፍሎ በአንደኛ ዙርግልፅ ጨረታ አወዳድሮ በግዥ እና በአገልግሎት መፈፀም ይፈልጋል።
የኢትዮጵያ ቡና ስፖርት ክለብ ጀሞ ለቡ ወረዳ 1 አካባቢ በሚገኘው የክለቡ የተጫዋቾች የመኖሪያ ካምፕ ቅጥር ግቢ ውስጥ ጥራቱን የጠበቀ ለጤና ተስማሚ የሆኑ ምግቦችን በተመጣጣኝ ዋጋ የምግብ አቅራቢ ድርጅቶችን ከእነ እቃው በጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡
ሕብረት ኢንሹራንስ አ.ማ በአዲስ አበባ ከተማ’ ቴዎድሮስ አደባባይ አካባቢ በሚገኘው ዋና መ/ቤት ሕንፃ ላይ ለሚገኙ ሠራተኞቹ ከሰኞ እስከ አርብ ባሉት የሥራ ቀናት የምሳ አገልግሎት ማቅረብ የሚችል ድርጅት ወይም ግለሰብ በጨረታ በማወዳደር አሸናፊ ከሆነው ጋር ውል በመፈፀም አገልግሎቱን ለመስጠት ይፈልጋል፡፡
የወላይታ ዞን ፋይናንስ መምሪያ በ2019 በጀት ዓመት በዞን ማዕከል ውስጥ ለሚገኙ ሴክተርመ/ቤቶች ከዚህ በታች በሎት የተጠቀሱ ዕቃዎች እና አገልግሎት ግዥ በዘርፉ ከተሰማሩ አቅራቢዎች ለመፈጸም ይፈልጋል፡፡
ድርጅታችን ዩናይትድ ቢቨሬጅስ አ/ማ ሞጆ ለሚገኘው ፋብሪካ የሰራተኞች ምግብ ክበብ(ካፍቴሪያ) ለመስጠት ብቁ የሆኑ አቅራቢዎችን ማወዳደር ይፈልጋል።
የጉለሌ ክፍለ ከተማ የወረዳ 6 ፋይናንስ ጽ/ቤት የካፍቴሪያና የመስተንግዶ አገልግሎት፣ የትራንስፖርት አገልግሎት እና የህትመት አገልግሎት ግዥ መፈጸም ይፈልጋል
REQUEST FOR PROPOSAL RFP No.: UNHCR RFP 3207 - 2 FOR THE PROVISION OF PROFESSIONAL CAFETERIA, CATERING, AND HOSPITALITY SERVICES AT THE UNHCR REPRESENTATION OFFICE IN ADDIS ABABA
Price: Free