የአዲስ አበባ ቱሪዝም ኮሚሽን በ2019 ዓ.ም በጀት ዓመት የተለያዩ ስራዎችን እና እቃዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቱሪዝም ኮሚሽን በ2019 በጀት ዓመት የኢቨንት ኦርጋናይዘር አገልግሎት፡ የሰራተኞች ካፌና የመኪና ኪራይ አገልግሎት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡