በምሥራቅ ወለጋ ዞን ዲጋ ወረዳ የገ/ጽ/ቤት በኩል ለወረዳው ሴክተር መ/ቤቶች የ2019 ዓ.ም ንብረት ግዥ በግልጽ ጨረታ ለመግዛት ጨረታው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንዲታተምልን በዲጋ ወረዳ የገ/ጽ/ቤት በቁጥር 361/152/2019 በ26/12/2018 በጠየቅነው መሰረት በነሃሴ 29/2018 ዓ.ም.
የጨረታ ሰነድ ማስተካከያ ማስታወቂያ
በምሥራቅ ወለጋ ዞን ዲጋ ወረዳ የገ/ጽ/ቤት በኩል ለወረዳው ሴክተር መ/ቤቶች የ2019 ዓ.ም ንብረት ግዥ በግልጽ ጨረታ ለመግዛት ጨረታው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንዲታተምልን በዲጋ ወረዳ የገ/ጽ/ቤት በቁጥር 361/152/2019 በ26/12/2018 በጠየቅነው መሰረት በነሃሴ 29/2018 ዓ.ም. አዲስ ዘመን ጋዜጣ ባወጣው ግልጽ ጨረታ ቁጥር 359 ላይ በገጽ 23 በተራ ቁጥር 7 ላይ የመመዝገቢያ ቀን ከነሃሴ 29/2018 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ መስከረም 22/2019 ዓ.ም. ዘወትር በሥራ ሰዓት ሆኖ ጨረታው የሚዘጋው በ25/01/2019 ከቀኑ 6፡00 ሰዓት ሲሆን ጨረታው የሚከፈተው በዚያው ቀን በ25/01/2019 ዓ.ም. በ8፡00 ሰዓት ተብሎ የተስተካከለ መሆኑን እናስታውቃለን፡፡
በምሥራቅ ወለጋ ዞን የዲጋ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት
✨ messages.ai_summary
Procurement of property/goods for sector offices in Diga Woreda, East Wollega Zone, through open tender. This notice corrects the bid registration and opening schedule for tender No. 359.
