በሸገር ከተማ አስተዳደር የሱሉልታ ከፍለ ከተማ ገንዘብ ጽ/ቤት በ2019 ዓ.ም በስሩ ለሚገኙ መስሪያ ቤቶች ቋሚ እቃዎች (ኤሌክትሮኒከስ እቃዎች እና ፈርኒቸሮች) ፣ አላቂ እቃዎች ማለትም ( የጽህፈት መሳሪያዎች፣ የጽዳት እቃዎች እና የተለያዩ መጠን ያላቸው ጎማዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
ግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ
በሸገር ከተማ አስተዳደር የሱሉልታ ከፍለ ከተማ ገንዘብ ጽ/ቤት በ2019 ዓ.ም በስሩ ለሚገኙ መስሪያ ቤቶች ቋሚ እቃዎች (ኤሌክትሮኒከስ እቃዎች እና ፈርኒቸሮች) ፣ አላቂ እቃዎች ማለትም ( የጽህፈት መሳሪያዎች፣ የጽዳት እቃዎች እና የተለያዩ መጠን ያላቸው ጎማዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
በጨረታው መወዳደር የሚፈልግ ማንኛም ህጋዊ ተጫራች ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች ማሟላት ይኖርባቸዋል፡፡
- በዘርፉ የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ ያላቸው፡፡
- የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢና የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፡፡
- በአቅራቢነት ዝርዝር ውስጥ መመዝገባቸውን የሚገልጽ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ።
- ተጫራቾች በጨረታ ለመሳተፍ የጨረታ ማስከበሪያ በሲፒአ (CPO) ብቻ 100,000 (አንድ መቶ ሺህ ብር ብቻ) በክፍለ ከተማችን ውስጥ ባሉት ባንኮች በተመሰከረ (CPO) ብቻ ማቅረብ የሚችሉ ፡፡
- ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን በመውሰድ በትክክል በመሙላት በታሸገ ፖስታ ዋናውንና ፎቶ ኮፒውን በተለያየ ፖስታ በማድረግ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
- ጨረታው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ21 ተከታታይ ቀን ተጫራቾች የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ለመግዛት ብር 300 (ሶስት መቶ ብር) በስንቄ ባንክ አካውንት ቁጥር 1064628071215 የሱሉልታ ከፍለ ከተማ ገንዘብ ጽ/ቤት በማለት ገቢ በማድረግ የጨረታ ሰነዱን መውሰድ ይችላሉ፡፡
- ጨረታው የሚከፈትበት ቀን በአል ወይንም ቅዳሜ እና እሁድ ቀን ላይ ከዋለ በሚቀጥለው የስራ ቀን ጠዋት እስከ 4፡00 ሰነዱ በጨረታ ሳጥን ገብቶ በዚያው ቀን 4፡30 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡
- ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ባይገኙም ጨረታው ይከፈታል፡፡
- ፅ/ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ መሆኑን እየገለጽን ለበለጠ መረጃ የሱሉልታ ከፍለ ከተማ ገንዘብ ጽ/ቤት እቃ ግዢ ክፍል በአካል ቀርበው መረዳት ይችላሉ፡፡
የሱሉልታ ከፍለ ከተማ ገንዘብ ጽ/ቤት
✨ messages.ai_summary
Open tender for the purchase of fixed assets (electronics and furniture) and consumables (office supplies, cleaning items, and various-sized tires) for offices under the Sululta sub-city Finance Office. Bidders must have a valid trade license, VAT registration, and supplier registration.
