በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በአ/ከ/ከ/ከ በወረዳ 10 ስር የሚገኘው የብርሃን በር ቅድመ አንደኛ፣ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት ከመንግሥት ከተመደበለት መደበኛ እና ውስጥ ገቢ በጀት ለ2019 ዓ.ም አገልግሎት ላይ የሚውሉ የተለያዩ አይነት እቃዎችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ የወረዳ 13 ጀ/አስተዳደር ፋ/ጽ/ቤት ስር ላሉት ጽ/ቤቶች 01/19 ዓ.ም በጀት ዓመት የሚያስፈልጋቸውን፡-
የትምህርት መሣሪያዎች ማምረቻና ማከፋፈያ ድርጅት ከዚህ በታች በዝርዝር የቀረቡትን ንብረቶች ባሉበት ሁኔታ ይዞታ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት በስልጤ ዞን የምስራቅ ስልጢ ወረዳ ፋይናንስ ጽ/ቤት በ2019 በጀት ዓመት ለሴክተር መስሪያ ቤቶች የሚሆን እስቴሽነሪ እና ኤሌክትሮኒክስ ፈርኒቸር የመኪና ጎማ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል ስለሆነም በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ተጫራች፡-
Somali Region Planning Bureau now invites wax sealed bids from eligible bidders for Procurement and Installation of Office Furniture and Interior Decoration
በኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት በሸገር ከተማ የፉሪ ክፍለ ከተማ ወረዳ ፍርድ ቤት ለ2019 በጀት ዓመት ለመስሪያ ቤቱ የሚያገለግሉ የጽህፈት መሳሪያዎች፣ የጽዳት እቃዎች ቋሚና አላቂ የቢሮ ውስጥ እቃዎችን፣ የሰራተኛ የደንብ ልብሶች እና የዳኞች የችሎት ልብስ ፤ ኤሌክትሮኒክስ፤ ፈርኒቸሮች፤ መጋረጃ እና የቢሮ ምንጣፎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
በአራዳ ከፍለ ከተማ የመስከረም 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ለ2019 ዓ.ም በጀት ዓመት የሚያስፈልገውን ልዩ ልዩ እቃ በጨረታ አወዳድሮ ለማስጠገንና ለመግዛት ይፈልጋል።
በለሚ/ኩ/ከ/ከተማ የወረዳ 9 ጎሮ ቅድመ አንደኛ አንደኛ እና መካከለኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ፋይናንስ ቡድን በ2019 በጀት ዓመት አገልግሎት ላይ የሚውል እቃ ግዥ ሲሆን፡-
Procurement Reference Number:- GRRA/RCAP-E308-ET/NCB/GOOD/2026/02
በልደታ ከፍለ ከተማ ስር የሚገኘው ወረዳ 04 ጤና ጣቢያ የሚከተሉትን እቃዎች መግዛት ይፈልጋል፡፡
በምስራቅ ወለጋ ዞን የጉቶ ጊዳ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት በወረዳው ውስጥ ላሉት የመንግስት መ/ቤቶች ለ2019 የበጀት ዓመት አገልግሎት የሚውል አላቂ የጽህፈት መሳሪያዎች፣ የጽዳት ዕቃዎች፣ ቋሚ የቢሮ ዕቃዎች፣ የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች፣ የሠራተኞች ደንብ ልብስና የስፌት ዋጋ፣ የመኪና ጎማ እና መኪና ጥገና አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
Hijra Bank S.C. invites interested and eligible bidders to participate in the National Competitive Bidding (NCB) for the procurement of various office furniture items.
በጨረታው መካፈል የምትፈልጉ በተጠቀሰዉ የስራ መስኮች የተሰማራችሁ ነጋዴዎች የዘመኑን የታደሰ የንግድ ፍቃድ እና TIN ያላቸዉ መሳተፍ ትችላላችሁ፡፡
በምስራቅ ወለጋ ዞን የኪረሙ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት ለ2019 የበጀት ዓመት በወረዳው ላሉት የመንግስት መ/ቤቶች ለ2019 የበጀት ዓመት ለተለያዩ አገልግሎት የሚውል በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
በንፋስ ስልክ ላፍቶ ከፍለ ከተማ አስተዳደር የወረዳ 01 ጤና ጣቢያ ለ2019 በጀት ዓመት የሚሆን የተለያዩ እቃዎችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል
በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ የወረዳ 12 ፋይናንስ ጽ/ቤት በግልጽ ጨረታ የተዘረዘሩትን እቃዎች አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
የለገጣፎ ለገዳዲ ከ/ከ/ወረዳ ፍርድ ቤት በ2019 የበጀት አመት የተለያዩ ደንብ ልብስ፤ የጽህፈት መሣሪያዎች፣ የጽዳት ዕቃዎች የቋሚ የቢሮ ዕቃዎች (ፈሪኒቸር)፤ የኤሌክትሮኒከስ እቃዎችና የመሳሰሉት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ስለሚፈልግ ከዚህ በታች የተገለፁትን መመሪያ መሠረት ተጫራቾች ይህንን የጨረታ መመሪያ አክብረው እንዲካፈሉ እናሳውቃለን ፡፡
በኦሮሚያ ክልል በጅማ ዞን የሊሙ ገነት ገንዘብ ጽ/ቤት ለ2019 በጀት ዓመት በከተማው ውስጥ ለሚገኙ የመንግስት መስሪያ ቤቶች የሚውሉ የፅሕፈት መሳሪያ፣ አላቂ እና የፅዳት መሳሪያዎች ኤሌክትሮኒክስ ፤ ፈርኒቸሮች ሞተርሳይክሎች ፣ደንብ ልብስ፣ የመኪና ጎማዎች እና የግንባታ እቃዎችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል:: በዚሁ መሰረት ተጫራቾች
በኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት በምስራቅ ባሌ ዞን የራይቱ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት (በ2019ዓ.ም ጽ/ቤት በወረዳው ለሚገኙ ባለበጀት መ/ቤቶች አላቂ የቢሮ ዕቃዎች፣ የጽህፈት መሳሪያዎች፣ የጽዳት ዕቃዎች፣ ቋሚ የቢሮ ዕቃዎች፣ ኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎችና የሰራተኞች ደንብ ልብስ በግልጽ ጨረታ ተጫራቶችን አወዳድሮ ካሸናፊው ላይ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግሥት በጌዴኦ ዞን የገደብ ወረዳ ፋይናንስና ፕላን ጽ/ቤት ሎት 1 አላቂ የቢሮ ዕቃዎችን፣ ሎት 2 የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች፣ ሎት 3 ሞተር ሣይከል በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡