Tender Detail

Tender Details


በንፋስ ስልከ ላፍቶ ከፍለ ከተማ ወረዳ 06 ጤና ጣቢያ ለጤና ጣቢያው የተለያዩ እቃዎች አወዳድሮ ግዥ መፈጸም ይፈልጋል፡፡


የግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ

የግዥ መለያ ቁጥር 01/2019

በንፋስ ስልከ ላፍቶ ከፍለ ከተማ ወረዳ 06 ጤና ጣቢያ ለጤና ጣቢያው ለ2019 ዓ.ም በጀት አመት የሚያስፈልጉ ሎት 1 ቋሚ አቃሎት ሎት 2 የደንብ ልብስ ሎት 3 የጽዳት አቃሎት ሎት 4 አላቂ እቃ ሎት 5 ልዩ ልዩ ሎት 6 ጥገና ሎት 7 ህትመት ሎት 8 ደንብ ልብስ ስፌት ሎት 9 የጉልበት ሰራተኛ ሎት 10 የላብራቶሪ ማሽን ጥገና ሎት 11 መድሀኒት እና ሪኤጀንት ሎት 12 የካፍቴሪያ አገልግሎት ሲሆኑ ብቃት ያላቸው እና በመስኩ የተሰማሩ ተጫራቶች አወዳድሮ ግዥ መፈጸም ይፈልጋል፡፡

በዚሁ መሰረት፡-

  1. በጨረታው ለመወዳደር ፍላጎት ያላቸው ተጫራቾች የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያላቸው የዘመኑ ግብር የከፈሉ የቲንና የቫት ተመዝጋቢ የሆኑና የምስከር ወረቀት ማቅረብ የሚችሱ፤
  2. ከላይ ለተዘረዘሩ ሎቶች
    ሎት 1 ቋሚ እቃ CPO መጠን 25,508.00
    ሎት 2 የደንብ ልብስ CPO መጠን 10,924.00
    ሎት 3 የጽዳት አቃ CPO መጠን 12,590.00
    ሎት 4 አላቂ እቃ CPO መጠን 6,000.00
    ሎት 5 ልዩ ልዩ CPO መጠን 4000.00
    ሎት 6 ጥገና CPO መጠን 1500.00
    ሎት 7 ህትመት CPO መጠን 4650.00
    ሎት 8 ደንብ ልብስ ስፌት CPO መጠን 10,924.00
    ሎት 9 የጉልበት ሰራተኛ CPO መጠን 750.00
    ሎት 10 የላብራቶሪ ማሽን ጥገና CPO መጠን 2803.00
    ሎት 11 መድሀኒት እና የላብራቶሪ ሪኤጀንት CPO መጠን 13,665.00
    ሎት 12 የካፍቴሪያ አገልግሎት /መስተንግዶ/ CPO መጠን 12,500.00
    ለእያንዳንዱ ሎት ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ የተረጋገጠ CPO ከጨረታ ሰነዳቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው፡፡
  3. ተጫራቾ ጨረታው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን አንስቶ በተከታታይ አስር የስራ ቀናት የማይመለስ ብር 150 /አንድ መቶ ሃምሳ ብር ብቻ/ በየሎቱ በመከፈል በንፋስ ስልከ ላፍቶ ከፍለ ከተማ ወረዳ 06 ጤና ጣቢያ ቢሮ ቁጥር 409 በመምጣት የጨረታ ሰነዱን መግዛት ይችላሉ፡፡
  4. ተጫራቾች የማጫረቻ ሰነዳቸውን በታሸገ ኢንቨሎፕ ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ አስር የስራ ቀናት ቢሮ ቁጥር 409 ለጨረታ በተዘጋጀ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
  5. ጨረታው በአስረኛው ቀን 11:00 ሰዓት ታሽጎ በሚቀጥለው ቀን 4፡00 ሰዓት ቢሮ ቁጥር 409 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል መከፈቻ ቀኑ ቅዳሜና እሁድ ወይም የበዓል ቀን ከሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ታሽጎ ይከፈታል፡፡
  6. ተጫራቾች የጨረታ ሳጥን ከመከፈቱ በፊት ለተወዳደሩባቸው ለሎት 1 ለሎት 6 ለሎት 7 ለሎት 8 ሎት 9 ለሎት 10 ለሎት 11 እና ለሎት 12 በቀረበው የፍላጎት መግሰጫ ሲሆን ሎት 2 ሎት 3 ሎት 4 እና ሎት 5 ካመግ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል ለሎት 12 ጥቃቅንና አነስተኛ ከሆናችሁ ካደራጃችሁ አካል ደብዳቤ ማምጣት ይኖርባቸዋል፡፡
  7. ተጫራቾች የሚወዳደሩባቸውን እቃዎች ለእያንዳንዱ ከቫት ጋር ያለውን ዋጋ ማስቀመጥ ይጠበቅባቸዋል፡፡
  8. የዘገየ ጨረታ እና በጨረታ መከፈቻ ላይ ያልተኘ ጨረታ ተቀባይነት የለውም፡፡
  9. አሸናፊ ተጫራቾች ያሸነፉባቸውን እቃዎች በራሳቸው ትራንስፖርት ግዢ ፈፃሚ መ/ቤት ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡
  10. ጥቃቅንና አነስተኛ የድጋፍ ደብዳቤ ስታመጡ አምራች መሆናችሁን ከጥቃቅንና አነስተኛ ፅ/ቤት ኃላፊ የተፈረመ መሆን አለበት ይህ ካልሆነ ግን ከጨረታ ውድቅ አንደምትደረጉ አናሳውቃኃለን፡፡

መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉሱ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

አድራሻ ን/ሰ/ሳ/ከ/ከ/ወረዳ 06 ጤና ጣቢያ ያኮና ኢንጅነሪንግ ፊትለፊት በሚገኘው መግቢያ ወደ ውስጥ 200ሜትር ገባ ብሎ

ለተጨማሪ ማብራሪያ 0114-70-45-81/0118963687

በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ የወረዳ 06 ጤና ጣቢያ

✨ messages.ai_summary
Nifas Silk Lafto Sub-City Woreda 06 Health Station seeks qualified, licensed suppliers for 12 lots: fixed assets, uniforms, cleaning supplies, consumables, printing, tailoring, labor, lab machine repair, pharmaceuticals/reagents, and cafeteria services. Bidders need renewed licenses, tax/TIN/VAT registration, and CPO per lot.
Save Tender