Tender Detail

Tender Details


በቂርቆስ ክ/ከ ወረዳ 04 እውቀት ምንጭ ቅድመ አንደኛ አንደኛ እና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት 7 በ2018 ዓ.ም የበጀት ዓመት አገልግሎት ላይ የሚውሉ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ዕቃዎች በሁለተኛ ዙር በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡


 

የግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር-02/2018 .

 

በቂርቆስ / ወረዳ 04 እውቀት ምንጭ ቅድመ አንደኛ አንደኛ እና መካከለኛ ደረጃ /ቤት 7 2018 . የበጀት ዓመት አገልግሎት ላይ የሚውሉ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ዕቃዎች በሁለተኛ ዙር በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡

  • ሎት 1 የደንብ ልብስ
  • ሎት 2 አላቂ የቢሮ እቃዎች
  • ሎት 3 ቋሚ የቢሮ እቃዎች
  • ሎት 4 አላቂ የፅዳት እቃዎች
  • ሎት 5 እላቂ የትምህርት መሳሪያዎች
  • ሎት 6 የደንብ ልብስ ስፌት
  • ሎት 7 ኤሌትሮኒ ጥገና
  • ሎት 8 ህትመት ስራ

በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም በጨረታው መሳተፍ ለምትፈልጉ ተጫራቾች መሟላት ያለባችሁ ቅድመ ሁኔታዎች

  1. በዘርፉ የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያላቸውና የንግድ ምዝገባ ያላቸው
  2. የዘመኑን ግብር አጠናቀው የከፈሉና ለዚህም ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ
  3. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (TIN) ያላቸው
  4. የቫት ከፋይነት ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ
  5. በአቅራቢዎች ዝርዝር ውስጥ የተመዘገቡ እና ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ
  6. በጥቃቅንና አነስተኛ የተደራጁ ተጫራቾች ከተደራጁበት ፍለ ከተማ ወይም ወረዳ በመስሪያ ቤቱ ስም የተፃፈ ወቅታዊ የድጋፍ -ደብዳቤ ማቅረብ የሚችሉ

 

ሎት

የእቃው ዓይነት

የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና የብር መጠን

1

የደንብ ልብስ

5,000.00

2

አላቂ የቢሮ እቃዎች

5,000.00

3

ቋሚ እቃዎች

5,000.00

4

አላቂ የፅዳት እቃዎች

3,000.00

5

አላቂ የትምህርት መሳሪያዎች

5,000.00

6

የደንብ ልብስ ስፌት

3,000.00

7

ኤሌክትሮኒ ጥገና

3,000.00

8

ህትመት ስራ

3,000.00

 

  1. ለጨረታ ሰነድ ለሁሉም ብር 200.00 (ሁለት መቶ ብር ብቻ) የማይመለስ በመክፈል ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የስራ ቀናቶች ውስጥ እውቀት ምንጭ ቅድመ አንደኛ አንደኛ እና መካከለኛ ደረጃ /ቤት ፋይናንስ ቢሮ ቁጥር 05 በግንባር በመቅረብ መግዛት ይችላል፡፡
  2. ተጫራቾች የሚጫረቱበትን እቃ ናሙና ጨረታ ከመዘጋቱ በፊት አሟልቶ ማቅረብ አለባቸው
  3. የጨረታ ሰነዱን ኮፒና ኦርጂናል ብሎ በመለየት በፖስታ አሽገው ሲመጡ (CPO) ውን እና ተያያዥ መረጃዎች ደግሞ የጨረታ ሰነድ ኦርጅናል ባለበት ፖስታ ውስጥ ማስገባትና በማሸግ ማቅረብ ይኖርባቸዋል
  4. ተጫራቾች የሚጫረቱበትን ዋጋ በዝርዝር ሰነድ ላይ ባለው ማቅረቢያ ቦታ በግልፅ ሞልተው ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ዕለት ጀምሮ እስከ 11ኛው የስራ ቀናት 4:00 ሰዓት ድረስ ለዚህ በተዘጋጀው ሳጥን በቢሮ ቁጥር 05 ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
  5. የጨረታ ሳጥኑ ማስታወቂያው በወጣበት 11ኛው የስራ ቀናት ከጠዋቱ 400 ሰዓት ተዘግቶ በዕለቱ ከጠዋቱ 4:30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ቢሮ ቁጥር 05 ይከፈታል፡፡
  6. የጨረታው አሸናፊ ጠቅላላ ዋጋ 10 % እውቀት ምንጭ ቅድመ አንደኛ አንደኛ እና መካከለኛ ደረጃ /ቤት ስም በባንክ በተመሰከረ (CPO) ዋስትና ወይም በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ አለበት እና የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ ሲፒኦ ወይም በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ ይቻላል፡፡
  7. /ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው
  8. በውሉ መሰረት በራሱ ትራንስፖርት ማቅረብ የሚችል

 

ለተጨማሪ መረጃ

ስ.ቁጥር 0114162862/0114166823

አድራሻ፡- ከሜክሲኮ ወደ ቄራ መስመር ቡልጋሪያ ማዞሪያ ገባ ብሎ ኢንተርናሽናል ላብራቶሪ ሊኒከ አጠገብ

 

በቂርቆስ / ወረዳ 04 እውቀት ምንጭ ቅድመ አንደኛ አንደኛ እና መካከ ደረጃ /ቤት

 

Save Tender

ለቢሮ አገልግሎት የሚውል የወጣ የተለያዩ ዕቃዎችን ግዢ ለመፈፀም የጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር 0023/2019

READ MORE
በኮ/ቀ//ከ/ወ/6/ሚ/ጣቢያ በጨረታ ቁጥር 01/2019 ዓ.ም የተለያዩ የጽህፈት መሳሪያዎች፣ የደንብ ልብሶች፣ የጽዳት እቃዎች፣ ቋሚ እቃዎችን፣ የጥገና ስራዎች...

READ MORE