በኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ባሌ ዞን የደሎ መና ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት በወረዳው ላሉ መ/ቤቶች አገልግሎት የሚውሉየተለያዩ የማሰልጠኛ መሣሪያዎች እና ህትመትና የህትመት ስራዎችን በግልጽ ጨረታ ከአቅራቢ ድርጅቶች አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
ለመጀመሪያ ጊዜ የወጣ ግልጽ የጨረታ
በኦሮሚያ ከልላዊ መንግስት ባሌ ዞን የደሎ መና ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት በወረዳው ላሉ መ/ቤቶች አገልግሎት የሚውሉ ከዚህ ቀጥሎ የተዘረዘሩትን በ 2019 ዓ.ም የበጀት አመት አላቂና ቋሚ የቢሮ እቃዎች፣ የጽሕፈት መሳሪያዎች፣ የሰራተኞች የደንብ ልብስ እና የልብስ ስፌት ሥራ ፣ የኤሌክትሮኒክስ ዕቃና የኤሌክትሮኒክስ የጥጋና ሥራ፣ የሞተር ሳይክሎች ግዢና የጥገና ሥራ : የሞተር ሳይከል ዕቃ፡ ጎማ ከና ከለመዳሪው፤ የኮምፒዩተር ጥጋና፥ የፎቶ ኮፒና የፕሪንተር ጥጋና : የቴከኒከና ሙያ የተለያዩ የማሰልጠኛ መሣሪያዎች እና ህትመትና የህትመት ስራዎችን በግልጽ ጨረታ ከአቅራቢ ድርጅቶች አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
ለጨረታ የምየስፈልጉ መስፈርቶች፣
1. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ቲን፣ ቫት ተመዝጋቢ የሆነ።
2. ማንኛውም ተጫራች ሕጋዊ ደረሰኝ ማቅረብ ይኖርበታል።
3. የ2018 ዓ.ም ግብር የከፈለና የ2019 ኢም የታደሰ የንግድ ሥራ ፍቃድ ማቅረብ የሚችል።
4. የጫረታው ሰነድ በሚቀርብበት ወቅት ኦርጂናል እና ኮፒ ለየብቻ በማሸግ መቅረብ ይኖርበታል።
5. የጫረታው ሰነድ በሚከፈትበት ወቅት ጨረታ ሰነዱ ላይ ምንም አይነት የቁጥርም ሆነ የእኃዝ ስርዝ ድልዝ መኖር የለበትም።
6. ተጫራቶች የጨረታ ሰነድ ከዶሎመና ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት የማይመለስ ሁለት መቶ ብር (200) በመከፈል መግዛት የሚችሉ ሲሆን የተገዛበት ደረሰኝ ጫረታው በሚከፈትበት እለት ይዞ መቅረብ አለበት።
7. የጫረታውን መስከበሪያ /CPO/ ሀያ ሺህ ብር (20,000)ማስያዝ የሚችል።
8. ተወዳዳሪዎች ወይም ሀጋዊ ወኪሎቻቸው ጨረታ ለማስከፈት በሚቀርቡበት ወቅት ህጋዊ የውክልና ደብዳቤ ኦርጂናል እና ኮፒ ማቅረብ አለባቸው::
9. የጫረታው ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 15 የሥራ ቀናት በአየር ላይ ይውልና በ16 ኛው ቀን ተወዳዳሪዎች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ባሉበት ጠዋት 4፡00 በማሸግ 4:30 ላይበደሎ መና ወረዳ ገንዘብ /ጽ/ቤት ይከፈታል ።16ኛው ቀን የበዓል ቀን ከሆና በቀጣይ የሥራ ቀን ይከፈታል።
10. የጫረታው ሰነድ ያቀረቡ ተወዳዳሪዎች የጫረታው ሰነድ ላይ ህጋዊ ማህተምና ፊርማቸውን ማኖርአለባቸው።
11. ደንብ ልብስ ላይ የምትወደዳሩ የምትወደዳሩበትን የልብስ ናሙና ይዛችሁ መቅረብ አለበችሁ።
12. የአቅረቢነት የምስከር ወረቀት ወይም ለኮምፕዩተር ጥጋና የምትወደዳሩ የብቃት ማረገጋጫ የላቸው መሆን አለበት ።
13. መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፈል ወይም ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መበት ይኖረዋል።
ለተጨማሪ መረጃ በስ.ቁ.0226680015/361: 0915815858/09 23714383
