Tender Detail

Tender Details


በኦሮሚያ ክልል በጅማ ዞን የጮራ ቦቶር ወረዳ ገንዘብ ፅ/ቤት የ2018 በጀት ዓመት በወረዳው ውስጥ ለሚገኙ የመንግስት መስሪያ ቤቶች የፅሕፈት መሳሪያ፣ አላቂ እና ቋሚ የቢሮ ዕቃዎች፣ የፅዳት መሳሪያዎች፤ የሰራተኞች የደንብ ልብስ ፣ ኤሌክትሮኒክስ፣ ሞተር ሳይክሎች እና የመኪና ጎማዎች በግልዕ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።


 

የጨረታ ማስታወቂያ

 

በኦሮሚያ ክልል በጅማ ዞን የጮራ ቦቶር ወረዳ ገንዘብ /ቤት 2018 በጀት ዓመት በወረዳው ውስጥ ለሚገኙ የመንግስት መስሪያ ቤቶች የፅሕፈት መሳሪያ፣ አላቂ እና ቋሚ የቢሮ ዕቃዎች፣ ዳት መሳሪያዎች፤ የሰራተኞች የደንብ ልብስ ኤሌክትሮኒስ፣ ሞተር ሳይክሎች እና የመኪና ጎማዎች በግልዕ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል

በዚህም መሰረት ተጫራቾች

  • ሕጋዊ ንግድ ፍቃድ ያለው/ያላት እንዲሁም 2018 / ግብር የከፈለ በጮራ ቦቶር ወረዳ ገንዘብ /ቤት በመቅረብ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 15 ተከታታይ ቀናቶች የማይመለስ ብር 400 (አራት መቶ) ብር በመክፈል የጨረታውን ሰነድ መግዛት ይችላሉ
  • ተወዳዳሪዎች የጨረታ ማስከበሪያ ብር 8000 (ስምንት ሺህ) ብር በሲፒኦ ማስያዝ ይኖርባቸዋል
  • ቫት ተመዛጋቢ ስለመሆኑ ማስረጃ ማቅረብ ይኖርበታል፡፡
  • (TIN Number) ቲን ነምበር ተመዝጋቢ ስለመሆኑ ማስረጃ ማቅረብ ይኖርበታል፡፡
  • ጨረታው የር ላይ የሚውለው ቀን 21/12/2017 እስከ ቀን 6/7/2018 ለተከታታይ የሥራ ቀናቶች ይሆናል፡፡
  • ጨረታው የሚዘጋበት ቀን 6/1/2018 ሰዓት 6:00 ይሆናል
  • ጨረታው የሚከፈትበት በቀን 6/1/2018 ሰዓት 800 ሆኖ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይሆናል፡፡

 

ማሳሰቢያ: መስሪያ ቤቱ ሌላ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የጠበቀ ነው

 

መረጃ በስልክ ቁጥር 0917946869 መስፍን ሃኑ 0917473061 ብራሃኑ

 

በኦሮሚያ ክልል በጅማ ዞን የጮራ ቦቶር ወረዳ ገንዘብ /ቤት

 

Save Tender

ለቢሮ አገልግሎት የሚውል የወጣ የተለያዩ ዕቃዎችን ግዢ ለመፈፀም የጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር 0023/2019

READ MORE
በኮ/ቀ//ከ/ወ/6/ሚ/ጣቢያ በጨረታ ቁጥር 01/2019 ዓ.ም የተለያዩ የጽህፈት መሳሪያዎች፣ የደንብ ልብሶች፣ የጽዳት እቃዎች፣ ቋሚ እቃዎችን፣ የጥገና ስራዎች...

READ MORE