አሶሳ ጉ/መቅ/መቆ/ጣቢያ የተተው፣ የተወረሱ እና በኮንትሮባንድ መንገድ ሲንቀሳቀሱ በጉ/መቆ/ጣቢያ ተይዘው የሚገኙ የተለያዩ አድስ ስፔር ፓርቶች ባሉበት ሁኔታ መስከረም 13 ቀን 2019 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ላይ አሶሳ ጉ/መቅ/መቆ/ጣቢያ ላይ በሐራጅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።
ለሁለተኛ ዙር የወጣ የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ
አሶሳ ጉ/መቅ/መቆ/ጣቢያ የተተው፣ የተወረሱ እና በኮንትሮባንድ መንገድ ሲንቀሳቀሱ በጉ/መቆ/ጣቢያ ተይዘው የሚገኙ የተለያዩ አድስ ስፔር ፓርቶች ባሉበት ሁኔታ መስከረም 13 ቀን 2019 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ላይ አሶሳ ጉ/መቅ/መቆ/ጣቢያ ላይ በሐራጅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።
በመሆኑም፦
- አሶሳ ጉ/መቅ/መቆ ጣቢያ ለጨረታ በቀረቡት ዕቃዎች ላይ ለመወዳደር የሚፈልግ ማንኛውም ተጫራች በዘርፉ የፀናና የታደሰ ንግድ ፍቃድ፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር፣ ተጨማሪ እሴት ታከስ እና የዘመኑን ግብር የከፈለ ስለመሆኑ ከግብር ሰብሳቢ መ/ቤት የተሰጠ ማስረጃ (ከሊራንስ) እና ዋጋቸው ከ500,000 (አምስት መቶ ሺህ) በላይ ለሚሆኑ ዕቃዎች የተጨማሪ እሴት ታክስ ምዝገባ ሰርተፊኬት ማቅረብ ይኖርበታል፣ ከላይ የተጠቀሱትን ማቅረብ የሚችሉ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 13/01/2019 ዓ.ም ድረስ የማይመለስ 100 /አንድ መቶ ብር/ በመክፈል አሶሳ ጉ/መቅ/መቆ ጣቢያ የጨረታ ሠነድ በመግዛት እና የጨረታ ማስከበሪያ (C.P.O) 100,000 (አንድ መቶ ሺህ ብር) በጅማ ጉምሩከ ቅ/ጽ/ቤት ስም በባንክ በማስያዝ ወደ አሶሳ ጉ/መቅ/መቆ ጣቢያ በመሄድ መመዝገብ ይኖርበታል።
| ተ.ቁ | የመ/ቤቱ ስም | የጨረታው አይነት | የንብረት መመልከቻ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን 07/01/2019 እስከ 12/01/2019 ዓ.ም | የጨረታ መዝጊያ እና መክፈቻ ቀንና ሰዓት መስከረም 13 ቀን 2019 ዓ.ም ከረፋዱ 4፡00 ሰዓት ላይ አሶሳ ጉ/መቅ/መቆ/ጣቢያ ይካሄዳል |
| 1 | አሶሳ ጉ/መቅ/መቆ ጣቢያ | ለሁለተኛ ዙር ሐራጅ ጨረታ |
ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር +25157-44-83-714 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ።
በጅማ ጉ/ቅ/ጽ/ቤት የአሶሳ ጉምሩክ መቅረጫና መቆጣጠሪያ ጣቢያ
✨ messages.ai_summary
Second-round auction sale by Assosa Customs Assessment and Control Station of various used spare parts abandoned, seized, or intercepted as contraband, sold as-is. Bidders must provide a valid renewed trade license, taxpayer ID, VAT and current tax clearance, plus VAT registration certificate for items over 500,000.
