Tender Detail

Tender Details

  • Company በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከተማ የሰዲል ለኢትዮጵያ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት
  • Address Addis Ababa:Ethiopia, Phone: 0114674367
  • Website
  • Deadline21 Sep 2026, 5:00 PM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Priceብር 150.00 (አንድ መቶ ሃምሳ)
  • opening dateጨረታው አየር ላይ ለተከታታይ 10 ቀን ቆይቶ በ 11 ኛው ቀን 4፡00 ሰዓት የሚከፈት ይሆናል፡፡
  • Categories Furniture And Furnishing , Office Supplies And Services , Printing And Publishing

በንፋስ ስልከ ላፍቶ ከፍለ ከተማ የሰዲል ለኢትዮጵያ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት አስተዳደር ጽህፈት ቤት ስር ላሉት ጽህፈት ቤቶች 2019 በጀት ዓመት የሚያስፈልጋቸውን፡-


ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

የግዥ መለያ ቁጥር 001/2019

በንፋስ ስልከ ላፍቶ ከፍለ ከተማ የሰዲል ለኢትዮጵያ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት አስተዳደር ጽህፈት ቤት ስር ላሉት ጽህፈት ቤቶች 2019 በጀት ዓመት የሚያስፈልጋቸውን፡-

 

ሎት 1 628 የደንብልብስ 15,002 ብር ሎት 6 6219 የተለያዩ መሳሪያዎች /መፅሃፍት 4140 ብር
ሎት 2 6212 አላቂ የቢሮ እቃዎች 10,770 ብር ሎት 7 6313 ቋሚ የቢሮ የማሽነሪ እቃዎች 17,967 ብር
ሎት 3 6213 ህትመት 1,610 ብር ሎት 8 6244 የተለያዩ ጥገናዎች 4,300 ብር
ሎት 4 6215 የትምህርት አላቂ አቃዎች 15,624 ብር ሎት 9 6255 የጭነት 4,550 ብር
ሎት 5 6218 የፅዳት እቃዎች 8,600 ብር ሎት 10 6232 የትራንስፖርት አገልግሎት የሚሰጥ 1,550 ብር

ብቃት ያላቸውንና በመስኩ የተሰማሩ ተጫራቾችን አወዳድሮ ግዥ መፈጸም ይፈልጋል::

በዚህም መሰረት፡-

በጨረታው ለመወዳደር ፍላጎት ያላቸው ተጫራቾች የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያላቸው፣ የዘመኑን ግብር የከፈሉ፣ በመንግስት ግ/ን/አስ/ኤጀንሲ ድህረ ገጽ ላይ በአቅራቢዎች ምዝገባ ዝርዝር የተመዘገቡ፣ የቲን እና የቫት ተመዝጋቢ የሆኑና የምስከር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ

  1. ት/ቤቱ የሚጫረተውን እቃ ብዛት እንደአስፈላጊነቱ በመጨመር ወይም በመቀነስ ማዘዝ የሚችል ሲሆን ተጫራቾች ላሸነፉት እቃ የ6 /ስድስት/ ወር ዋስትና መስጠት አለባቸው፡፡
  2. በጨረታው ያሸነፉ ተጫራቾች የዕቃውን 10% (ሲፒኦ) ዋስትና ማስያዝ ይኖርበታል፡፡
  3. ተጫራቾች ጨረታው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት እለት አንስቶ በተከታታይ 10 የስራ ቀናት የማይመለስ ብር 150.00 (አንድ መቶ ሃምሳ) በመከፈል በንፋስ ስልከ ላፍቶ ከፍለ ከተማ ለኢትዮጵያ 2ኛ ደ/ት/ቤት ቢሮ ቁጥር 004 በመምጣት የጨረታ ሰነዱን መግዛት ይችላሉ፡፡
  4. ተጫራቾች የመጫረቻ ሰነዳቸውን በታሸገ ኤንቨሎፕ ማስታወቂያው ከወጣበት እለት አንስቶ በተከታታይ 10 የስራ ቀናት በት/ቤቱ የመ/ፋ/አስ/ደ/የስ ሂደት ቢሮ ቁጥር 004   ለጨረታ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
  5. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በ10ኛው ቀን በ11ሰዓት ታሽጎ በማግስቱ ከቀኑ 4፡00 ሰዓት ት/ቤቱ ቅጥር ግቢ ውስጥ ቢሮ በቢሮ  B1-002 ቁጥር ይከፈታል፡፡ የመክፈቻ ቀኑ ቅዳሜ ና እሁድ ወይም የበዓል ቀን  ከሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ተሸጎ ይከፈታል፡፡
  6. የጨረታ ሳጥን ከመከፈቱ በፊት ለተወዳደሩባቸው ሎት 1፣ ሎት 2፣ ሎት 3፣ ሎት 4፣ ሎት 5፣ ሎት 6፣ እና ሎት 7 እና ለሎት 8፣ ሎት 9፣ ሎት 10 ናሙና ማቅረብ የሚኖርባቸው ሲሆን በየሎቱ ከሎት1 እስከ 10ሎት በቀረበው የፍላጎት መግለጫ መሰረት የተሟላ የፍላጎት መግለጫ ማሸጋጀትና ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡
  7. ተጫራቾች የሚወዳደሩባቸውን እቃዎች ለያነዳንዱ ከቫት ጋር ያለውን ግማሽ ማስቀመጥ ይጠበቅባቸዋል፡፡
  8. የጨረታና በጨረታ መከፈቻ ላይ ያልተነበበ ጨረታ ተቀባይነት የለውም፡፡
  9. አሸናፊ ተጫራቾች ያሸነፉባቸውን እቃዎች በራሳቸው ትራንስፖርት ግዥ ፈጸሚው መስሪያ ቤት ድረስ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡
  10. መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

በተጨማሪ ማብራሪያ ጥያቄ አድራሻ፡- በን/ስ/ላ/ከተማ ከወረዳ 05 በሚገኘው ወይም ከቀድሞ ቀበሌ 42 ቁራ አልማዝዬ ሜዳ አለፍ እንደሚገኙት ያገኙታል

መ/ቤቱ ስልክ ቁጥር፡- 0114-67-43-67/68/69

በንፋስ ስልከ ላፍቶ ከፍለ ከተማ የሰዲል ለኢትዮጵያ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት 

✨ messages.ai_summary
The Nifas Silk Lafto Sub-City Sedil Le-Ethiopia Secondary School seeks eligible, licensed suppliers for office furniture, consumable and fixed office supplies, printing, educational materials, cleaning items, books, equipment, maintenance, loading, and transport services across ten lots. Bidders must be VAT/TIN registered and provide samples.
Save Tender