Tender Detail

Tender Details

  • Company በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የፕሮጀክት ፖርትፎሊዮ ማኔጅመንት ጽ/ቤት
  • Address ከካቴድራል መብራት ወደ አራት ኪሎ በሚወስደው መንገድ ከኤንሪኮ ኬክ ቤት 150 ሜትር ርቀት በሚገኘው ማህበራዊ ዋስትና አዲሱ ህንጻ ላይ 11ኛ ፎቅ : አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 011-1-26-31-53
  • Website
  • Deadline06 May 2026, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price300.00
  • opening date2026-05-06 00:00:00
  • Categories Vehicle tire , Used Items

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ፕሮጀክት ፖርትፎልዮ ማኔጅመንት ጽ/ቤት ያገለገሉ የተሽከርካሪ ጎማዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡


የጨረታ ማስታወቂያ

ጨረታ ቁጥር EEU-PPM/Dis/03/2018 (NCB)

 

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪ አገልግሎት ፕሮጀክት ፖርትፎልዮ ማኔጅመንት /ቤት ያገለገ የተሽከርካሪ ጎማዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡

ዚህ ማንኛውም ተጫራች-

1.     ጨረታው ማስታወቂያው በጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የማይመለስ ብር 300.00 (ሶስት መቶ ብር) በመፈል በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የፕሮጀቶች ፖርትፎሊዮ ማኔጅመንት ዳይሬከቶሬት ዋስትና የንግድ ማዕከል ህንፃ 11 ፎቅ በመቅረብ የሚወገዱትን ንብረቶች ዝርዝር መረጃ የያዘ የጨረታ ሰነድ መግዛት ይችላሉ፡፡

2.     ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ መጠን ብር 15,000 /አስራ አምስት / ብር በባን በተረጋገጠ ሲፒኦ ወይም የዋስትና ጊዜው ከሚያበቃበት ቀን በኋላ 28 ቀን ተጨማሪ ጊዜ ያለውን የባን ዋስትና (Bank Guarantee) በኢ... ፕሮጀክት ፖርትፖልዮ ማነጅመንት ወይም EEU-PPM ስም ተዘጋጅቶ ከጨረታ ሰነዱ ጋር ማቅረብ አለባቸው ተጫራቾች የሚወዳደሩባቸውን ዋጋ በታሸገ ኤንቨሎፕ በማድረግ ጨረታ ቁጥር EELI-PPM/Dis/03/2018(NCB) የሚል ምልክት በማድረግ ሚያዝያ 28 ቀን ቀን 2018 . ከቀኑ 800 ሰዓት ድረስ በኢትዮጵያ ኤሌትሪክ አገልግሎት የፕሮጀከቶች ፖርትፎሊዮ ማኔጅመንት ዳይሬከቶሬት ዋስትና የንግድ ማዕከል ህንፃ 11 ፎቅ ላይ በሚገኘው በግዥ ፈጻሚው /ቤት ነው በመቅረብ በመምጣት ለዚሁ ጨረታ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡

3.     ተጫራቾች ማስታወቂያው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የጨረታ ሰነድ የገዙበትን ደረሰኝ በመያዝ ዘውትር በስራ ቀናት ከጠዋቱ 300 ሰዓት እስከ 600 ሰዓት ከሰዓት 700 ሰዓት እስከ 1000 ሰዓት ባለው ጊዜ ውስጥ ዕቃዎች በሚገኙበት ዕቃ ግምጃ ቤት በመሄድ መመልከት ይችላሉ፡፡

4.     ጨረታው ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት /ባይገኙም ሚያዝያ 28 ቀን 2018 . ከቀኑ 800 ተዘግቶ 830 ይከፈታል፡፡

5.     ስለጨረታው ዝርዝር መረጃ የጨረታ ሰነዱን ይመልከቱ፡፡

6.     የፕሮግራም /ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

7.     ተጫራቾች መረጃ ከፈለጉ በስልክ ቁጥር 0111275503 መደወል ይችላሉ፡፡

 

በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የፕሮጀክት ፖርትፎሊዮ ማኔጅመንት /ቤት

Save Tender