Tender Detail

Tender Details

  • Company በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የፕሮጀክት ፖርትፎሊዮ ማኔጅመንት ጽ/ቤት
  • Address ከካቴድራል መብራት ወደ አራት ኪሎ በሚወስደው መንገድ ከኤንሪኮ ኬክ ቤት 150 ሜትር ርቀት በሚገኘው ማህበራዊ ዋስትና አዲሱ ህንጻ ላይ 11ኛ ፎቅ : አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 011-1-26-31-53
  • Website
  • Deadline28 Oct 2025, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price300.00
  • opening date2025-10-28 00:00:00
  • Categories Textile, Garment & Leather

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ፕሮጀከቶች ፖርትፎልዮ ማኔጅመንት ጽ/ቤት የተሽከርካሪዎች የወንበር ልብስ፣መረጋገጫ፣ኩሽን እና የወለል ምንጣፍ ግዥ ለማከናወን በዘርፉ ከተሰማሩ ድርጅቶች በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡


                                                                            የጨረታ ማስታወቂያ 

                                   የጨረታ ቁጥር EEU-PPM/06/2018(NCB) 

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ፕሮጀከቶች ፖርትፎልዮ ማኔጅመንት ጽ/ቤት የተሽከርካሪዎች የወንበር ልብስ፣መረጋገጫ፣ኩሽን እና የወለል ምንጣፍ ግዥ ለማከናወን በዘርፉ ከተሰማሩ ድርጅቶች በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም ከዚህ በታች የተመለከቱትን መስፈርቶችን የሚያሟሉ ድርጅቶች በጨረታ መወዳደር ይችላሉ ፡፡

  1. ተጫራቾች የዘመኑን ግብር የከፈሉ መሆናቸውን የሚገልጽ ማስረጃ የሚያቀርቡና በመስኩ ህጋዊ ፍቃድ ያላቸው ፣የታደሰ የንግድ ፈቃድ፣የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ ለመሆናቸው ማስረጃ ማቅረብ አለባቸው፡፡ 

  2. የጨረታ ሰነዱን ማስታወቂያው በጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የማይመለስ ብር 300.00 (ሶስት መቶ ብር) በመከፈል የኢ.ኤ.አ. ፕሮጀክቶች ፖርትፖልዮ ማኔጅመንት ጽ/ቤት ከካቴድራል መብራት ወደ አራት ኪሎ በሚወስደው መንገድ ከኤንሪኮ ኬክ ቤት 150 ሜትር ርቀት በሚገኘው ማህበራዊ ዋስትና አዲሱ ህንፃ 11ኛ ፎቅ ላይ በመቅረብ መግዛት ይችላሉ፡፡ 

  3. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ብር ብር 35,000 (ሰላሳ አምስት ሺ ብር) በባንክ በተረጋገጠ ሲፒአ ወይም የዋስትና ጊዜው ከሚያበቃበት ቀን በኋላ 28 ቀን ተጨማሪ ጊዜ ያለውን የባንክ ዋስትና (Bank Guarantee) በኢ.ኤ.አ. አ.አ.ኤ.አ.ፕ ወይም EEU-UEAP ስም ተዘጋጅቶ ከጨረታ ሰነዱ ጋር ማቅረብ አለባቸው:: 

  4. ተጫራቾች የሚወዳደሩባቸውን ዋጋ በታሸገ ኤንቨሎፕ _ በማድረግ _ ጨረታ ቁጥር EEU- PPM/06/2018 (NCB) የሚል ምልክት በማድረግ ጥቅምት 18 ቀን 2018 ዓ.ም እስከ ቀኑ 8፡00 ሰዓት ድረስ በኢ.ኤ.አ. ፕሮጀክቶች ፖርትፎልዮ ማኔጅመንት ጽ/ቤት ማህበራዊ ዋስትና ህንጻ ላይ 11ኛ ፎቅ በመቅረብ ለዚሁ ጨረታ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል:: 

  5. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት /ባይገኙም/ ጥቅምት 18 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀነ 8፡30 ላይ ይከፈታል:: 

  6.  ስለጨረታው ዝርዝር መረጃ የጨረታ ሰነዱን ዘወትር በስራ ሰዓት ከሰኞ እስከ አርብ ጠዋት ከ2፡00-6፡00 ከሰዓት 7፡00-11፡00 እና ቅዳሜ ጠዋት 2፡00 – 6፡00 ሰዓት መመልከት ይችላሉ ፡፡ 

  7. የፕሮግራም ጽ/ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፍል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው ፡፡ 

  8. ተጫራቾች መረጃ ከፈለጉ በስልክ ቁጥር 0111263159 መደወል ይችላሉ፡፡

                                                       በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የፕሮጀክት ፖርትፎሊዮ ማኔጅመንት ጽ/ቤት

Save Tender