Tender Detail

Tender Details


በማእከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በጉራጌ ዞን የአረቅጥ ከተማ አስተዳደር ፋ/ፅ/ቤት ለ 2018 በጀት አመት ለከተማው ኤሌክትሮኒክስ ፣ እስቴሽነሪ ፣ ፈርኒቸር ፣ የውሃ እቃ ፣ ሞተርሳይክል ፣ አልባሳት ፣ የንብ ማነቢያ እቃዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡


 

ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ 01/2018

 

በማእከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በጉራጌ ዞን የአረቅጥ ከተማ አስተዳደር //ቤት 2018 በጀት አመት ለከተማው ኤሌክትሮኒ እስቴሽነሪ ፈርኒቸር የውሃ ሞተርሳይ አልባሳት የንብ ቢያ እቃዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡ በዚሁ መሰረት ተወዳዳሪዎች፡-

  1. በዘርፉ የታደሰ ንግድ ፍቃድ ማቅረብ የሚችል፣
  2. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር /ቲን ነምበር፤
  3. የተጨማሪ እሴት ታክስ፣
  4. የአቅራቢነት የምዝገባ የምስ ወረቀት ማቅረብ የሚችል መሆን አለበት፡፡
  5. የጨረታው ሰነድ በግ//አስ/ ዳሬቶሬት ቢሮ ቁጥር 03 በአካል በመቅረብ የማይመለስ ብር 400 /አራት መቶ ብር/ በመፈል እስከ 20ኛው ቀን መግዛት ይቻላል፡፡ የጨረታ መንት ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 21 ተከታታይ ቀናት አየር ላይ ከዋለ በኋላ 22 ኛው የስራ ቀን ከቀኑ 830 ታሽጎ በዚያው እለት 900 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በግልፅ ይከፈታል፡፡
  6. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበርያ (cpo) ዋጋ ለኤሌክትሮኒ ብር 25,000 /ሃያ አምስት ሺህ ብር/ ለፈርኒቸር ብር 20,000 /ሃያ ሺህ ብር/ ለእስቴሽነሪ ብር 20,000 /ሃያ ሺህ/ ለውሃ እቃ ብር 20,000 /ሃያ / ለአልባሳት ብር 15,000 /አስራ አምስት ሺህ/ ለንብ ቢያ ብር 10,000 /አስር ሺህ/ የሞተር ሳይክል ብር 25,000 /ሃያ አምስት / በአረቅጥ ከተማ አስተዳደር ፋይናንስ /ቤት ስም በማሰራት ኦርጅናል መንት ውስጥ በማስገባት ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡

ማሳሰቢያ፡-

  1. /ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታው በከፊል ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው
  2. የዋጋ ማቅረቢያ ሰነድ እና ተራ ቁጥር 123 እና 4 ላይ የተገለፁት ዶክመንቶች / መረጃዎች ዋናው እና ሁለት ፎቶ ግራፍ ኮፒው በሰም በታሸገ ፖስታ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  3. የጨረታ ፈቻ ቀን ቅዳሜ እሁድ የበአል ቀን ከሆነ ወደ ቀጣይ የስራ ቀን ይዛወራል፡፡

ለበለጠ መረጃ 0113110663/ 0913 76 56 94/ 09 19 85 70 00

 

በማከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በጉራጌ ዞን የአረቅጥ ከተማ አስተዳደር ፋይናንስ /ቤት

 

Save Tender