Tender Detail

Tender Details

  • Company በኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ የገላን ወደብ እና ተርሚናል ቅ/ጽ/ቤት
  • Address ገላን ፡ ኢትዯጵያ, Phone: 0923717128
  • Website
  • Deadline05 Oct 2026, 8:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Priceየጨረታ ሰነድ መግዣ ገንዘብ መጠን አልተገለጸም።
  • opening dateየጨረታው መከፈቻ እና መዝጊያ ጊዜ ሲስተሙ ላይ በሚወጣው ቀን እና ሰዓት ይሆናል፡፡
  • Categories Safety And Security , Labour Outsourcing Services , Security Service

በኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ የገላን ወደብ አና ተርሚናል ቅ/ጽ/ቤት የጥበቃ እና ፍተሻ አገልግሎት የሚሰጡ ህጋዊ እና ፈቃድ ያላቸው ኤጀንሲዎች ስራቸውን "Outsource" ማድረግ ይፈልጋል።


ለሁለተኛ ጊዜ የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ

ግልጽ የጨረታ መለያ ቁጥር፡-

RFQ ESLSE/P&T NEG/2025/03028-2

በኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ የገላን ወደብ አና ተርሚናል ቅ/ጽ/ቤት የጥበቃ እና ፍተሻ አገልግሎት የሚሰጡ ህጋዊ እና ፈቃድ ያላቸው ኤጀንሲዎች ስራቸውን "Outsource" ማድረግ ይፈልጋል።

በዚህም መሰረት፡-

  1. በዘርፉ ህጋዊ ንግድ ፍቃድ፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር፣ የቫት የምስክር ወረቀት፣ የዘመኑን ግብር የከፈሉ መሆናቸውን የሚያሳይ መረጃ ማቅረብ የሚችሉ፡፡
  2. በመንግስት ግዥ እና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት ድህረ ገጽ (web site) ላይ የአቅራቢዎች ዝርዝር የተመዘገቡ መሆኑን የሚያሳይ (supplier) የምስክር ወረቀት፤
  3. የዘመኑን ግብር የከፈሉ መሆኑን የሚያሳይ ስልጣን ካለው አካል የተሰጠ ማስረጃ (Valid tax clearance)
  4. ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሰነዱን ሞልቶ የሚመልሰው በድርጅቱ ድህረ ገጽ (WWW.ESLSE.COM) ላይ NERP SYSTEM በዋና መ/ቤት ምዝገባ ካካሄዱ በኋላ ብቻ (ከዚህ ቀደም ያልተመዘገቡ ከሆነ) በሚሰጣቸው መለያ ቁጥር መሰረት የሚሞሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
  5. የጨረታው መከፈቻ እና መዝጊያ ጊዜ ሲስተሙ ላይ በሚወጣው ቀን እና ሰዓት ይሆናል፡፡
  6. የጨረታ ማስያዣ ሲፒኦ 2% የውሉን ጠቅላላ ዋጋ (The amount of the bid security/bond is not less than 2% of total contract price) (ከንግድ ባንክ፣ ከሀብረት ባንክ) ጨረታው ከመዘጋቱ በፊት በማዕከሉ የሚገባ ይሆናል፡፡
  7. ቅ/ጽ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ለተጨማሪ ማብራሪያ፡- በስልክ ቁጥር 0923717128/0964566059/0920074091 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡

በኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ የገላን ወደብ አና ተርሚናል ቅ/ጽ/ቤት

✨ messages.ai_summary
Ethiopian Sea Transport and Logistics Galan Port & Terminal Office seeks to outsource guard and inspection services to legally licensed agencies. Bidders must hold a valid business license, TIN, VAT certificate, current tax clearance, and supplier registration. Bids submitted via NERP system after head office registration.
Save Tender