በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት በማረቆ ልዩ ወረዳ ሴክተር መስሪያ ቤቶች አገልግሎት የሚውል የተለያዩ ማቴሪያሎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
የጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር 1 /2019 ዓ/ም
1. ሎት 1 ጽ/መሳሪያ
2. ሎት 2 ህንፃ መሳሪያ
3. ሎት3 የግንባታ አሻዋና ድንጋይ
4. ሎት4 የግንባታ እንጨት
1. 5 ሎት5 ኤሌክትሮኒከስ
5. ሎት6 ፈርኒቸር
6. 17 የመኪና 109
7. ሎት 8 ሞተር ሳይክል
8. ሎት 9 የግንባታ ብሎኬት
9. ሎት 10 ህትመት አገልግሎት
10. ሎት 11 የሞተር ሳይክል መለዋወጫ ዕቃ
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት በማረቆ ልዩ ወረዳ ሴክተር መስሪያ ቤቶች አገልግሎት የሚውል የተለያዩ ማቴሪያሎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡ በዚህም መሰረት የሚከተሉትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች በጨረታው መወዳደር ይችላሉ።
1. የዘመኑ የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያላቸው.
11. 2 የዘመኑ ግብር የከፈሉ ለመሆናቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ
2. የግብር መለያ ቁጥር (ቲን ነምበር) ያላቸው
3. የተጨማሪ እሴት ታክስ (vat) ከፋይነት የተመዘገቡ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስከር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፡፡
4. ተጫራቾች በጨረታው ለመሳተፍ ከላይ ከተራ ቁጥር 1-4 ማስረጃ ፎቶ ኮፒ ከመጫረቻ ሰነዶቻቸው ጋርእያይዘው ማቅረብ አለባቸው::
5. ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ ብር 20,000 (ሃያ ሺህ) በተመሰከረለት ባንክ CPO፡ ወይም ሀጋዊ የባንከ ማረጋገጫ ያለዉ ማስያዣ መሆን አለበት፡፡
6. ተጫራቾች የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 100 አንድ መቶ ብር በእያንዳንዱ የሰነድ አይነት በማረቆ ልዩ ወረዳ ፋይናስ ጽ/ቤት በመክፈል ከግዥ/ን/ አስ ስራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 5 በመቅረብ መግዛት ይችላሉ፡፡
7. ማንኛዉም ተጫራች በማረቆ ልዩ ወረዳ የሚያሳይ የጨረታ ሰነድ ኦርጅናልና ኮፒ በማለት በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ በጥንቃቄ ታሽጎ ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ15 ተከታታይ ቀናት በማረቆ ልዩ ወረዳ ፋይናንስ ጽ/ቤት ባለዉ ግዥ/ን አስ ስራ ሂደት በተዘጋጀዉ የጨረታ ሳጥን ዉስጥ ዘወትርበስራ ሰዓት ማስገባት አለባቸዉ፡፡
8. ጨረታዉ ከወጣበት በ15ኛዉ ቀን ከቀኑ 5፡00 ስዓት የጨረታ ሰነዱ ታሽጎ በዚሁ እለት ከቀኑ 5፡30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት በመ/በቱ ግዥ ን/አ/ ቢሮ ቁጥር 5 በይፋ ይከፈታል፡፡ ቀኑ የስራ ቀን ካልሆነ ወደ ሚቀጥለዉ የስራ ቀን ይሸጋገራል፡፡
9. መ/ቤቱ በጨረታዉ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ በህግ የተጠበቀ ነዉ።
10. ለበለጠ መረጃ መ/ቤቱ ድረስ በአካል በመቅረብ ወይም በስልክ ቁጥር-0464650046
የማረቆ ስዩ ወረዳ ፋይናንስ ጽ/ቤት(ቆሼ)
