Tender Detail

Tender Details


ዑመማፍ የአረጋውያን እና ሕጻናት መርጃ ድርጅት የ2018 የበጀት ዓመት የፋይናንስ የሥራ ክንውን በቻርተር የተመሰከረለት የሂሳብ አዋቂ እና የተፈቀደለት የውጭ ኦዲተር ለማስመርመር ይፈልጋል


የኦዲት ሥራ ጨረታ ማስታወቂያ

ናዝሬት አዳማ የሚገኘው የአረጋውያን እና ሕጻናት መርጃ ድርጅት የ 201 ዓመት የፋይናንስ የሥራ ክንውን በቻርተር የተመሰከረለት የሂሳብ አዋቂ ቀዳሚ የውጭ ኦዲተር ለማስመርመር ይፈልጋል፤ ስለሆነም ከዚህ በታች ታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ረግ እና የድርጅቱን የበጀት እና የተፈ ተዘረዘሩትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ኦዲተሮች ይህ ማስታወቂያ ባሉት 10 ተከታታይ የሥራ ቀናቶች ሰነዳቸውን በታሸገ ፖስታ በማድረግ ማህተም በመወታት በአካል በማቅረብ መወዳደር የሚችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

ጨረታው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ቀናት በኋላ የሚመጡ ተወዳዳሪዎች ተቀባይነት እንደሌላቸው እናሳውቃለን፡፡

ተወዳዳሪዎች ማሟላት ያለባቸው መስፈርቶች

  1. የታደሰ የንግድ የስራ ፍቃድ
  2. የሙያ ማረጋገጫ ፍቃድ
  3. TIN (የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር)
  4. Vat/TOT ሰርተፍኬት
  5. ስራውን ሰርቶ ለማቅረብ የሚፈጅበት የጊዜ ገደብ እና
  6. የንዘብ መጠን በግልጽ መታየት (መቀመጥ) አለበት፡፡

አድራሻ፡-በኪዓምነረት ቤ/ክርስቲያን በኮብልስቶን ገባ ብሎ ፖሊስ ጣቢያው ፊት ለፊት  

ስልክ ቁጥር: 0927326543/0919649295

      

  ዑመማፍ የአረጋውያን እና ሕጻናት መርጃ ድርጅት

✨ messages.ai_summary
Umamaf Elderly and Children Support Organization seeks a chartered accountant and licensed external auditor to audit its annual financial performance. Bidders must hold a renewed business license, professional certification, TIN, and VAT/TOT certificate, and submit sealed documents in person.
Save Tender