Tender Detail

Tender Details

  • Company የኮልፌ ቅዱስ ራጉኤል አዲስ ህይወት አክሲያን ማህበር
  • Address በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ 10 ልዮ ቦታው አጠና ተራ ከቴለው ጀርባ ባለው የአ/ማህበሩ የገበያ ማዕከል ሕንጽ ቁጥር 2 አራተኛ ፎቅ የቢሮ ቁጥር 4 ፡ አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 09-12-05-47-92
  • Website
  • Deadline14 Sep 2026, 10:30 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Priceየጨረታ ሰነድ መግዧ ገንዘብ መጠን አልተገለጸም።
  • opening dateየጨረታውን መክፈቻ ትክክለኛ ቀን አልተገለጸም፡፡
  • Categories Accounting & Auditing

የኮልፌ ቅዱስ ራጉኤል አዲስ ሕይወት አክሲዮን ማህበር ለ3 ዓመት የአክሲዮን ማህበሩን ሂሳብ በውጭ ኦዲተር አወዳድሮ ማሠራት ይፈልጋል፡፡


የኦዲት ሥራ የጨረታ ማስታወቂያ

የኮልፌ ቅዱስ ራጉኤል አዲስ ሕይወት አክሲዮን ማህበር ለ3 ዓመት የአክሲዮን ማህበሩን ሂሳብ በውጭ ኦዲተር አወዳድሮ ማሠራት ይፈልጋል፡፡

ስለዚህ ማንኛውም ከዚህ በታች የተገለፁት መስፈርቶችን የምታሟሉ ተጫራቾች በጨረታው መጫረት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡

  1. የንግድ መለያ ቁጥር
  2. የንግድ ምዝገባ ምስክር ወረቀት
  3. የታደሰ የንግድ ፈቃድ
  4. የብቃት ማረጋገጫ (GAAP&IFRS) ኦዲት የሥራ ልምድ ማቅረብ የሚችሉ፣
  5. የAABE መረጃ የሚያቀርብ (የኢትዮጵያ ሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ የምዝገባ ምስክር ወረቀት) ማቅረብ የሚችሉ፣
  6. ተጫራቾች የሚወዳደሩበትን ወይም የሚያቀርቡትን ዋጋ በሰም በታሸገ ኢንቨሎፕ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 (አስር) ተከታታይ የሥራ ቀናት ጠዋት 2፡30 ሰዓት እስከ 6፡00 ሰዓት ከሰዓት 7፡30 እስከ 10፡30 ሰዓት ሙሉ መረጃችሁን ኦርጅናልና ኮፒ በመያዝ በኮልፌ ቅዱስ ራጉኤል አዲስ ሕይወት አክሲዮን ማኅበር ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር 4 ማስገባት ትችላላችሁ፡፡
  • አድራሻ፡- ኮልፌ አጠና ተራ ከቴሌ ኮሙኒኬሽን ጀርባ የኮልፌ ቅዱስ ራጉኤል አዲስ ሕይወት አክሲዮን ማህበር ብሎከ 2 4ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 4
  • ስልክ 09-32-08-03-77 0 09-63-87-10-45

የኮልፌ ቅዱስ ራጉኤል አዲስ ሕይወት አክሲዮን ማህበር

Save Tender