የኢትዮጵያ ፖስታ ያገለገሉ ተሽከርካሪ መኪናዎች በአሉበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።
የጨረታ ማስታወቂያ
ቁጥር ግጨ 16/2018 ዓ.ም
የኢትዮጵያ ፖስታ ያገለገሉ ተሽከርካሪ መኪናዎች በአሉበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።
በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች ከዚህ በታች በተገለፀው ዝርዝር መሠረት ቀርበው መወዳደር ይችላሉ።
የጨረታ ሰነዱ የሚመለስበት ቀን እና ሰዓት መግለጫ
|
ተ ቁ
|
የጨረታውአይነት
|
የሠሌዳ ቁጥር
|
ሞዴል
|
የሲፒኦ መጠን
|
ጨረታው የሚከፈትበት
|
|
1
|
አውቶቡስ
|
Cod 3-01-67285
|
Zk-6116DCKD
|
100,000.00
|
ሰኔ 3/2018 ዓ.ም
|
|
2
|
አውቶሞቢል
|
Cod3-35665
|
WAY0382
|
በመሆኑም በጨረታው ለመካፈል የሚፈልጉ ተጫራቾች በድርጅቱ ገንዘብ ቤት 2ኛ ፎቅ የማይመለስ ብር 300.00 /ሶስት መቶ ብር/ በመክፈል ግዥ ክፍል 2ኛ ፎቅ በመቅረብ የጨረታ ሰነድ በመውሰድ ፋይናንሻል ኘሮፖዛል በማቅረብ በጨረታ ሠነዱ ላይ በዝርዝር በተገለፀው መሠረት ዋጋ በመሙላት በታሸገ ኤንቨሎኘ በማድረግ እስከ ሰኔ 3 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ 6፡30 ድረስ ሠነዱን ከገዙበት ቢሮ ለዚሁ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል።
በተጨማሪም ተጫራቾች በቅድሚያ ተመላሽ የሚሆን በሁኔታዎች ላይ ያልተመሠረተ የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ በተረጋገጠ ሲፒዮ (CPO/100,000.00 / አንድ መቶ ሺህ ብር/ በማሠራት። የጨረታው ኤንቨሎኘ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ሰኔ 3 /2018 ከቀኑ 8፡30 ሰዓት ላይ በድርጅቱ የሠራተኞች ክበብ ይከፈታል። ድርጅቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 09 22 79 64 69 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል። /CPO/ ሲያሠሩ ለኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት ድርጅት በማለት ያሠሩ
የኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት ድርጅት
