Tender Detail

Tender Details

  • Company በመንግሥት ሠራተኞች ማኅበራዊ ዋስትና አስተዳደር የሰሜን ምስራቅ ሪጅን ጽ/ቤት
  • Address ደሴ ከተማ ከመናፈሻ ክፍለ ከተማ ጽ/ቤት ፊት ለፊት እና ወልድያ : አማራ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 033 312 09 12
  • Website
  • Deadline29 Apr 2025, 12:00 AM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date2025-04-29 00:00:00
  • Categories Textile, Garment & Leather , Materials , Stationery Materials

የመንግስት ሠራተኞች ማህበራዊ ዋስትና አስተዳደር የግዥ አፈፃፀም ስርአትን ለመወሰን ባወጣው መመሪያ ቁጥር 05/2011 መሠረት የተለያዩ እቅዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡


 

የግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ

 

የመንግስት ሠራተኞች ማህበራዊ ዋስትና አስተዳደር የግዥ አፈፃፀም ስርአትን ለመወሰን ባወጣው መመሪያ ቁጥር 05/2011 መሠረት የተለያዩ እቅዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡

በዚሁ መሠረት

  1. የጽህፈት መሳሪያ፤
  2. የጽዳት እቃዎች፣
  3. የደንብ ልብስ፣
  4. ቋሚ እቃ፤

ተጫራቾች በዘርፉ ህጋዊ የንግድ ፍቃድ ያላቸው እና የዘመኑ ግብር የከፈሉ፣ ግብር ከፋይ መለያ ቁጥር እና ተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ መሆናቸውን የሚገልጽ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ እንዲሁም በጨረታ ለማስተላለፍ የሚያስችል ማስረጃ ወይም የአቅራቢነት የተሰጣቸውን ማስረጃ የሚያቀርቡ መሆን አለባቸው ::

ተጫራቾች ጨረታውን ሰነድ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 16ኛው ቀን ድረስ የማይመለስ ብር 50.00 /ሀምሳ ብር/ በመክፈል የሰሜን ምስራቅ ሪጅን የመንግስት ሠራተኞች ማህበራዊ ዋስትና አስተዳደር ቢሮ ቁጥር 12 መግዛት ይቻላል።

ተጫራቾች የሚጫረቱበትን ዋጋ ከጨረታ ሰነዱ ጋር ተያይዞ በሚገኘው ዋጋ ማቅረቢያ ሰንጠረዥ በመሙላት በኮፒና በኦርጅናል ለየብቻ በማድረግ በስም በታሸገ ኢንቨሎፕ ለጨረታ በታሸገ ሳጥን ውስጥ የሰሜን ምስራቅ ሪጅን የመንግስት ሠራተኞች ማህበራዊ ዋስትና አስተዳደር ቢሮ ቁጥር 12 ማስገባት አለባቸው::

  1. ተጫራቾች ለተፈላጊ አቅርቦቶች የጠቅላላ ግዥውን ዓመታዊ ዋጋ መሰረት በማድረግ የጨረታ ማስከበሪያ ብር 10,000 /አስር ሺህ ብር/ ዋስትና በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ ወይም በካሽ /ቤቱ በመቅረብ ደረሰኝ በማስቆረጥ የጨረታ ሳጥኑ ከመከፈቱ በፊት ማስያዝ አለባቸው ::
  2. ጨረታው አየር ላይ በዋለበት 16ኛው ቀን ከሰዓት 800 ሰዓት ተዘግቶ የሚከፈተውም በዚሁ እለት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ከሰዓት 830 ሰዓት የሰሜን ምስራቅ ሪጅን የመንግስት ሠራተኞች ማህበራዊ ዋስትና አስተዳደር ቢሮ ቁጥር 12 ነው። 16ኛው ቀን የእረፍት ወይም የበዓል ቀን ከሆነ ጨረታው ከላይ በተገለፀው ሰዓት በቀጣዩ የስራ ቀን ይከፈታል። አስተዳደሩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::

 

ለተጨማሪ መረጃ ስልክ ቁጥር፡- 033 312 09 12

 

ሰሜን ምስራቅ ሪጅን የመንግስት ሠራተኞች ማህበራዊ ዋስትና አስተዳደር

ደሴ

 

Save Tender