በኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ቡሳ ጎኖፋ ኦሮሚያ በተፈጥሮና ሰው ሰራሽ አደጋዎች ምክንያት ለሚፈናቀሉ ዜጎች ለምግብ አገልግሎት የሚውል 50000 ኩ/ል(ሃምሳ ሺህ ኩንታል) አዳማ እና 50000 ኩ/ል(ሃምሳ ሺህ ኩንታል) ስንዴ ሻሸማኔ በሚገኘው መጋዘን ላይ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
የቡሳ ጎኖፋ ኦሮሚያ ለቢሮ አገልግሎት የሚውሉ የተለያየ መጠን ያላቸዉ የተሽከርካሮች ጎማ Cori-7 Desk Top computer የቢሮ ጠረጴዛ ፤ ሜሽ ተሽከረካሪ ወንበር የእንግዳ ወንበር ከአቅራቢዎች በግልጽ ጨረታ አወዳደሮ ለመግዛት ስለሚፈልግ ከዚህ በታች የተዘረዘሩት መስፈርት የሚያሟሉ ተጫራቾችን ይጋብዛል፡-