Tender Detail

Tender Details

  • Company በየካ ክ/ከተማ የኮሪያ ዘማቾች መታሰቢያ ጤና ጣቢያ
  • Address ዳግማዊ ሚኒሊክ ሆስፒታል ጀርባ፣ የካ ክ/ከ ወረዳ 4 አስተዳደር ጽ/ቤት ጎን : አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0111-220-624
  • Website
  • Deadline22 Sep 2026, 9:30 AM
  • magazineአዲስ ዘመን ጋዜጣ
  • Bid Document Priceብር 200/ሁለት መቶ/ ብር ብቻ
  • opening dateጨረታው አየር ላይ ለተከታታይ 11 ቀን ቆይቶ በ 11 ኛው ቀን 4፡00 ሰዓት የሚከፈት ይሆናል፡፡
  • Categories Furniture And Furnishing , Office Supplies And Services , Printing And Publishing

በየካ ከ/ከ የኮሪያ ዘማቾች መታሰቢያ ጤና ጣቢያ በ2019 በጀት ከዚህ በታች በሎት የተዘረዘሩትን የተለያዩ ቋሚና አላቂ ዕቃዎች


ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር፡ KVMHC-01/18

በየካ ከ/ከ የኮሪያ ዘማቾች መታሰቢያ ጤና ጣቢያ በ2019 በጀት ከዚህ በታች በሎት የተዘረዘሩትን የተለያዩ ቋሚና አላቂ ዕቃዎች

  • ሎት-1. የደንብ ስራ፣ የፍራሽ እና አልጋ ልብስ
  • ሎት-2. የደንብ፣ ሰራ፣ ልብስ ስፌት
  • ሎት-3. አላቂ የቢሮ ዕቃዎች
  • ሎት-4. የተለያዩ ህትመቶች
  • ሎት-5. የተለያዩ የላብራቶሪ ሪኤጀንቶች
  • ሎት-6. ሌሎች አላቂ ዕቃዎችና አቅርቦቶች/የጽዳት ዕቃዎች
  • ሎት-7. የተለያዩ እቃዎች ማጓጓዣ የትራንስፖርት አገልግሎት
  • ሎት-8. ለፕላንት ማሽነሪና መሳሪያዎች እድሳትና ጥገና እቃዎች
  • ሎት-9. ለፕላንት ማሽነሪና መሳሪያዎች እድሳትና ጥገናዎች
  • ሎት-10. የህንጻ ቁሳቁሶችና ተገጣጣሚዎች አድሳትና የጥገና ዕቃዎች
  • ሎት-12. የህንጻ እድሳት፣ ፓርትሽንና የጥገና ስራ

     

  • ሎት-13. ፕላንት ማሽነሪና መሳሪያዎች/ኤሌክትሮኒክስ/

     

  • ሎት-14. ህንጻ ቁሳቁስ እና ተገጣጣሚዎች

በመሆኑም በጨረታው ለመሳተፍ የምትፈልጉ ተወዳዳሪዎች፡-

  1. በዘርፉ የታደሰ ሀጋዊ የንግድ ፈቃድ፣ የአቅራቢነት የቲን (TIN) እና የቫት ተመዝጋቢ ማስረጃ ማቅረብ አለባቸው፡፡
  2. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር 200/ሁለት መቶ/ ብር ብቻ በመከፈል ጨረታው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10/አስር/ ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ ከተቋሙ ረዳት ፋይናንስ ክፍል 3ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 303 በመውሰድ እና የጨረታ ሰነዱ ላይ የሚጫረቱትን ዋጋ ከነቫት በመሙላት እና ስም፣ ፊርማና የድርጅቱን ህጋዊ ማህተብ በማድረግ በታሸገ ኢንቨሎፕ በመ/ቤቱ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ማስገባት አለባቸው፡፡
  3. ተጫራቾች ድርጅቶች አሸናፊ የሆነባቸውን እቃዎች የውል ማስከበሪያ የውሉን 10% /አስር ፐርሰንት/ ማስያዝ አለባቸው፡፡
  4. የጨረታ ማስከበሪያ በተረጋገጠ ቼክ/ሲፒኦ/
ሎት 1 2 3 4 5 6 7 8 9 10 11 12 13
ብር 15,000 5,000 10,000 5,000 15,000 10,000 3,000 3,000 10,000 20,000 20,000 20,000 20,000

5. ጨረታው የሚከፈተው ማስታወቂያው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 11ኛው የስራ ቀን ከጠዋቱ 3:30 ሰዓት ድረስ የጨረታ ሰነድ ማስገባት የምትችሉ ሲሆን በዚሁ ቀን 3:30 ታሽጎ ከጠዋቱ 4:00 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ወይም ሀጋዊ ወኪሎቻቸው ባሉበት በይፋ ይከፈታል፡፡

6. የአገልግሎት ጊዜ ለሚጠይቁ ዕቃዎች በትንሹ ከአንድ አመት በላይ እና በግልጽ የሚታይ መሆን አለበት፡፡

 ጤና ጣቢያው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

አድራሻ፡- ሚኒሊክ ሆስፒታል የካ ከ/ከ ወረዳ 4 አስተዳደር ጽ/ቤት ጎን፣ ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር፡- 01111-220-624/10

በየካ ከ/ከ የኮሪያ ዘማቾች መታሰቢያ ጤና ጣቢያ

✨ messages.ai_summary
Yeka Sub-city Korean Veterans Memorial Health Station invites bids for various permanent and consumable goods and services under 14 lots, including furniture, bedding, office supplies, printing, laboratory reagents, cleaning materials, transport, machinery maintenance, and building materials. Bidders must provide a renewed trade license, TIN, and VAT registration.
Save Tender