በን/ስ/ላ/ክ/ከ/ወረዳ 015 ቦሬ ገላን የመ/ደ/ት/ቤት ሰzo19 በጀት ዓመት የሚገዙ አቃዎችን በግዥ (በሎት)
ግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ
የግዥ መለያ ቁጥር 001/2019
በን/ስ/ላ/ክ/ከ/ወረዳ 015 ቦሬ ገላን የመ/ደ/ት/ቤት ሰzo19 በጀት ዓመት የሚገዙ አቃዎችን በግዥ (በሎት)
- ሎት 1 ደንብ ልብስ ------- 45243 ብር
- ሎት 2 አላቂ የቢሮ እቃዎች ----- 8300 ብር
- ሎት 3 የፅዳት እቃ ------- 4000 ብር
- ሎት 4 ቋሚ እቃ ------- 21872 ብር
በባንክ በተረጋገጠ ሰነድ (CPO) ከጨረታው ሰነድ ጋር በፖስታ በማሸግ በየሎቱ ዓይነት እያይዘው ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
ብቃት ያላቸውንና በመስኩ የተሰማሩ ተጫራቾችን አወዳድሮ ግዥ መፈጸም ይፈልጋል፤ በዚህም መሰረት፡-
- በጨረታው ለመወዳደር ፍላጎት ያላቸው ተጫራቾች የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያላቸው፣ የዘመኑን ግብር የከፈሉ፣ የቲን እና የቫት ተመዝጋቢ የሆኑና ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፡፡
- ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር 200 (ሁለት መቶ ብር) ብቻ በመክፈል ሰነዱን ከቦሬ ገላን የመ/ደ/ጀ/ት/ቤት ቢሮ ቁጥር 3 ቀርበው መግዛት ይችላሉ፡፡
- ጨረታው ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ታትሞ አየር ላይ ከዋለበት ቀን ጀምሮ እስከ 10ኛው ቀን እስከ 11፡00 ሰዓት ታሽጎ በዚሁ ቀን ከጠዋቱ በ4፡30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በቦሬ ገላን የመ/ደ/ጀ/ት/ቤት የፋይናንስ ቢሮ ቁጥር 3 ጨረታው ይከፈታል፡፡ የመክፈቻ ቀኑ ቅዳሜና እሁድ ወይም የበዓል ቀን ከዋለ ከሚቀጥለው የስራ ቀናት በተመሳሳይ ሰዓት ታሽጎ ይከፈታል፡፡
- ተጫራቾች የመጨረቻ ሰነዳቸውን በታሸገ ኤንቨሎፕ ማስታወቂያው ከወጣበት እለት ጀምሮ ለተከታታይ 10 የስራ ቀናት በቦሬ ገላን የመ/ደ/ጀ/ት ቤት ቢሮ ቁጥር 3 ለጨረታ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
- ተጫራቾች የመጨረቻ ሳጥን ከመከፈቱ በፊት ለተወዳደሩባቸው ለሎት 1፣ ለሎት 2 እና ለሎት 3 ናሙና ማቅረብ አለባቸው፡፡ ለሎት 4 ማለትም ለቋሚ እቃ የት/ቤቱ የፍላጎት መግለጫ መሰረት ብቻ ይሆናል፡፡
- ተጫራቾች የተወዳደሩባቸውን እቃዎች ለያንዳንዱ ከቫት ጋር ያለውን ዋጋ ማስቀመጥ ይጠበቅባቸዋል፡፡
- የዘገየ በጨረታ መክፈቻ ላይ ያልተነበበ ጨረታ ተቀባይነት የለውም፡፡
- አሸናፊ ተጫራቾች ያሸነፉበቸውን እቃዎች በራሳቸው ትራንስፖርት ግዥ ፈጻሚ መስሪያ ቤት ድረስ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡
- መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
አድራሻ፡- በን/ስ/ላ/ከ/ከ/ወረዳ 015 ቦሬ ገላን የመ/ደ/ት/ቤት ከኃይለ ጋርሜንት ወዳ ጃሞ 3 የሚወስደው ከአርትስት ሀጫሉ ጎዳና (መንገድ) በስተምዕራብ በኩል በሚያስገባው ኮሮኮንች መንገድ በአሮሚያ የጋራ መኖሪያ ኮንዶሚኒዬም የሚገኘው ቦሬ ገላን የመ/ደ/ት/ቤት ለተጨማሪ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር፡- 25111844119
በን/ስ/ሳ/ክ/ከ/ወረዳ 015 ቦሬ ገላን የመ/ደ/ት/ቤት
✨ messages.ai_summary
Procurement of goods in four lots: uniforms, consumable office supplies, cleaning materials, and fixed assets. Bidders must have a renewed business license, pay current taxes, and be TIN/VAT registered. Samples required for lots 1–3; lot 4 per specification. Winners deliver via own transport.
