Tender Detail

Tender Details

  • Company የራስ ደስታ ዳምጠው ሆስፒታል
  • Address በአራዳ ጊዮርጊስ ቤ/ክ ወደ አስኮ በሚወስደው መንገድ ከዮሐንስ ቤ/ክ 500 ሜትር አለፍ ብሎ : አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0111112056
  • Website
  • Deadline14 Jun 2025, 12:00 AM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date2025-06-14 00:00:00
  • Categories Food And Beverage

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ የራስ ደስታ ዳምጠው መታሰቢያ ሆስፒታል ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ለ2018 በጀት ዓመት ሎት 1፡- የምግብ ግብዓት ለአንድ አመት ውል የሚፈረም በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡


 

የእቃ ግዥ የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር ////04/2017

 

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ የራስ ደስታ ዳምጠው መታሰቢያ ሆስፒታል ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን 2018 በጀት ዓመት ግዥ መፈፀም ይፈልጋል፡- ሎት 1- የምግብ ግብዓት ለአንድ አመት ውል የሚፈረም 2018 በጀት አመት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም

  1. በዘርፉ ህጋዊ ንግድ ፍቃድ ያለውና የዘመኑን ግብር ከፍሎ ፍቃዱን ያደሰ፣
  2. የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢና የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር ያለውና ማስረጃ ማቅረብ የሚችል፣
  3. የአቅራቢነት ማስረጃ ያለው፤
  4. ከገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን ስለ ግብር አከፋፈል የሚሰጥ ማስረጃ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  5. ማንኛውም ተጫራች በጨረታው ለመሣተፍ የጨረታ ማስከበሪያ የሚያስይዝ
  6. ሎት 1- የምግብ ግብዓት ግዥ ለአንድ አመት ውል የሚፈርም 2018 በጀት አመት የጨረታ ማስከበሪያ ዋጋ ብር 100,000.00 (አንድ መቶ ሺህ ብር) ብቻ በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ (CPO): ወይም በጥሬ ገንዘብ ብቻ የሚያስይዝ፡፡
  7. ተጫራቾች ናሙናዎቻቸውን የራሳቸውን መለያ ኮዳቸውን ሰጥተው ማቅረብ አለባቸው
  8. አሸናፊ ተጫራቾች ያለምንም የአቅርቦት ችግር አስተማማኝ የሆነ የእቃ ምችት (የራሱ ስቶ) ያለውና እቃዎቹን በራሱ ማጓጓዣ (ወጪ) እስከ ሆስፒታሉ እቃ ግምጃ ቤት ድረስ አምጥቶ እና በራሱ ወጪ አውርዶ ማስረከብ አለበት፡፡
  9. ተጫራቾች የሚወዳደሩበትን የጨረታ ሰነድ ሙሉ መረጃቸውን ኮፒ በመያዝ የጨረታ ሰነድ ለመግዛት መምጣት ይኖርባቸዋል፤ የማይመለስ ብር 200.00 /ሁለት መቶ ብር/ በመክፈል ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 10 /አስር/ ተከታታይ ቀናት በሆስፒታሉ ግዥ ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር አዲስ በመቅረብ መውሰድ ይችላሉ፡፡
  10. ተጫራቹ የጨረታ ሰነድ ዋናውንና ኮፒውን በተናጠል በታሸገ ኤንቨሎፕ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡ ጨረታው በጋዜጣ ላይ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 10 (አስር) ተከታታይ የስራ ቀናት ክፍት ሆኖ ከቆየ በኋላ 11ኛው ቀን 330 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ ቀን ከጠዋቱ 400 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡ እለቱ በዓል ወይም ቅዳሜና እሁድ ከሆነ በቀጣዩ የሥራ ቀን በተመሣሣይ ሰዓት ጨረታው ይከፈታል፡፡
  11. ሆስፒታሉ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው

አድራሻ፦ በአራዳ ጊዮርጊስ / ወደ አስኮ በሚወስደው መንገድ ከዮሐንስ / 500 ሜትር አለፍ ብሎ እንገኛለን፡፡

በተጨማሪ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር 0111112056 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡

 

የራስ ደስታ ዳምጠው መታሰቢያ ሆስፒታል

 

Save Tender