የአሰላ ግብርና ምህንድስና ምርምር ማዕከል ለ2019 የበጀት ዓመት ማዕከሉ ለሚመርታቸው የምርምር ዕቃዎችና ቴክኖሎጂዎች ግብዓት የሚውሉ ብረታ ብረቶች፣ የኤሌክትሪክ ዕቃዎች፣ ለወርክ ሾፕ ሥራ የሚውሉ ቋሚ እና አላቂ ዕቃዎች፣ በአጠቃላይ ለምርምር ሥራ የሚውሉ ዕቃዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።