በባሌ ሮቤ በጎባ ክ/ከተማ የሃጅ አደም ሳዶ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የቢሮ ፣ የደንብ ልብስ፣ ለስልጠና፣ የተለያዩ ምግብ አይነቶች እና ለምርት ስራ አገልግሎቶች የሚውሉ ቋሚ እና አላቂ እቃዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።