የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለሚያካሂዳቸው የምርጫ ተከታታይ ቀሪና ደጋሚ ምርጫ የድጋሚ የኪራይ አገልግሎት ግዥ በብሔራዊ ግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች የጨረታውን ሰነድ በማይመለስ ብር 200.00 (ብር ሁለት መቶ) በመከፈል ከቦርዱ ግዥ ክፍል ቢሮ ቁጥር 107 የጨረታውን ሰነድ መውሰድ ይችላሉ።