Tender Detail

Tender Details


በአዲስ ከተማ ከፍለ ከተማ አስተዳደር የወረዳ 1 ግንቦት 20 ጤና ጣቢያ በ2019 በጀት ዓመት የሚከተሉትን እቃዎች እና አገለግሎቶች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።


ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

በአዲስ ከተማ ከፍለ ከተማ አስተዳደር የወረዳ 1 ግንቦት 20 ጤና ጣቢያ በ2019 በጀት ዓመት የሚከተሉትን እቃዎች እና አገለግሎቶች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል። ስለሆነም ሁሉም ተጫራቾች እንድትሳተፉ አንጋብዛለን፡፡

ተ.ቁ የእቃው ዓይነት የጨረታ ማስከበሪያ በብር
1 አላቂ የጽሕፈት መሣሪያዎች 5,850 (0.5%)
2 አላቂ የፅዳት አቃዎች 6,500 (0.5%)
3 ቋሚ የቢሮ እቃዎች 9,500 (0.5%)
4 የህትመት ውጤቶች 3,030 (0.5%)
5 የደንብ ልብስ 4,505 (0.5%)
6 የመድኃኒትና የህክምና መገልገያ መሣሪያዎች 22,150 (0.5%)
7 መሠረተ ልማት 7,605 (0.5%)
8 ኤሌክትሮኒክስ እቃዎች አድሳትና ጥገና አገልግሎት 1,450 (0.5%)
9 የመኪና ኪራይ 1,050 (0.5%)

ተጫራቾች

  1. በዘርፉ ከተሰማሩበት ሕጋዊ ንግድ ፈቃድ ያላቸው እና የዘመኑን ግብር ለመክፈላቸው ተገቢዎች ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ።
  2. በድህረ ገፅ በአቅራቢነት ዝርዝር ውስጥ የተመዘገቡ ስለመሆናቸው በኦላይን የሚረጋገጥ ይሆናል።
  3. የተጨማሪ እሴት ታክስ የምዝገባ ምስክር ወረቀት እና ቲን ነበር ማቅረብ የሚችሉ።
  4. የጨረታ ሰነድ ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ በየሎቱ የማይመለስ 200 ብር በመክፈል የጨረታ ሰነድ 4ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 409 ቀርበው መውሰድ ይችላሉ።
  5. ጨረታው ከወጣበት ቀን አንስቶ ለ10 ተከታታይ የሥራ ቀናት ቢሮ ቁጥር 401 ድረስ በመምጣት ሙሉ የጨረታ ሰነድ ዋናውን እና ኮፒውን ለየብቻ በማሸግ ለዚሁ በተዘጋጀ የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው።
  6. አነስተኛ እና ጥቃቅን በሚያመርቱት ምርት ብቻ ከክፍያ ነፃ ሰነድ ይወስዳሉ። እንዲሁም ካሸነፉ በኋላ የውል ማስከበሪያ ማስከበሪያ ከተደራጁበት ወረዳ ደብዳቤ ማምጣት አለባቸው።
  7. ጨረታው በ10ኛው ቀን ከጠዋቱ 4፡00 ታሽጎ ከጠዋቱ 4፡30 ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል።
  8. ተጫራቾቹ ሲያሸንፉ የውል ማስከበሪያ 10% ማስያዝ ይኖርባቸዋል።
  9. ተጫራቾች ጨረታው ከመከፈቱ በፊት ናሙና የሚቀርብባቸውን አቃዎች ናሙና ማቅረብ አለባቸው።
  10. የጨረታ አሸናፊው ድርጅት ያሸነፈበትን አቃ በራሱ ትራንስፖርት ወጪ የመሥሪያ ቤቱ ንብረት ክፍል ድረስ ገቢ ማድረግ አለበት።
  11. ጤና ጣቢያው በጨረታ ሰነድ ውስጥ ላይ ከተጠቀሰው 20% ድረስ የመጨመር እና የመቀነስ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  12. ጨረታው ጸንቶ የሚቆየው ሰ60 ቀን ነው።
  13. ተጫራቾቹ የጨረታውን ማስከበሪያ ሲፒኦ በየሎቱ ARF ማሠራት አለባቸው፡፡
  14. ተጫራቾች ሲፒኦ ኮፒ እና ኦርጅናል ይዞ መምጣት አለባቸው።
  15. ተጫራቾች መደበኛ የጨረታ ሰነዱ ላይ በየአንዳንዱ ገጽ ላይ የድርጅቱን ማህተብ እና ፊርማ ካላደረጉ ከውድድር ውጪ ይሆናሉ፡፡
  16. ተወካዮች ውል ለመዋዋልና ለተለያየ አገልግሎት ሲመጡ የውክልና ደብዳቤ ይዘው መምጣት አለባቸው።
  17. ጤና ጣቢያው ተጫራቾች ውል ተዋውለው ለሚያቀርቡት እቃ ላይ እስከ 6 ወር ድረስ በተመሳሳይ ዋጋ 20 በመቶ ተጨማሪ ግዥ ማከናወን ይችላል።
  18. መሥሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

አድራሻ፡- አ/ከ/ከ/ከተማ ወረዳ 1 ግንቦት 20 ጤና ጣቢያ ልዩ ቦታው መርካቶ አሜሪካን ግቢ ኡራጎ ሕንፃ ጀርባ የመን ኮሚኒቲ ት/ቤት አጠገብ

ስልክ ቁጥር፡- 0112732872/0822732594/012732584

አዲስ ከተማ ከፍለ ከተማ የወረዳ 1 ግንቦት 20 ጤና ጣቢያ

✨ messages.ai_summary
Addis Ketema District 1 Ginbot 20 Health Station seeks suppliers for consumable stationery, cleaning supplies, durable office items, printed materials, uniforms, medical equipment, infrastructure, electronics repair, and vehicle rental. Eligible bidders need a valid trade license, tax compliance, VAT and TIN certificates, and supplier registration.
Save Tender