Tender Detail

Tender Details

  • Company በልደታ ክ/ከተማ ጤና ጽ/ቤት የአብነት ጤና ጣቢያ
  • Address ልደታ ክ/ከተማ አብነት ጤና ጣቢያ ከአብነት አደባባይ ፊት ለፊት ግቤ ህንፃ ጎን 100 ሜትር ገባ ብሎ : አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 011-273-43-49
  • Website
  • Deadline17 Aug 2026, 5:30 PM
  • magazineAddis Zemen
  • Bid Document Priceብር 300.00 (ሶስት መቶ)
  • opening dateበአስራ አንደኛው ቀን 3፡00 ሰዓት
  • Categories Chemicals And Reagents , Medical Equipment And Supplies , Laboratory Equipment And Chemicals

በልደታ ክ/ከተማ ጤና ጽ/ቤት የአብነት ጤና ጣቢያ በ2019 በጀት ዓመት ከዚህ በታች በተገለፁት መሠረት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ስለሚፈልግ፡- ሎት 01 የህክምና መድሀኒት እና የላብራቶሪ ሪኤጀንት ብቃት ያላቸውንና በመስኩ የተሰማሩ ተጫራቾች አወዳድሮ ግዥ መፈጸም ይፈልጋል።


ግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ

የግዥ መለያ ቁጥር፡ 01/2019

በልደታ ክ/ከተማ ጤና ጽ/ቤት የአብነት ጤና ጣቢያ በ2019 በጀት ዓመት ከዚህ በታች በተገለፁት መሠረት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ስለሚፈልግ፡- ሎት 01 የህክምና መድሀኒት እና የላብራቶሪ ሪኤጀንት ብቃት ያላቸውንና በመስኩ የተሰማሩ ተጫራቾች አወዳድሮ ግዥ መፈጸም ይፈልጋል።

በዚህም መሰረት፡-

1.      በጨረታው ለመወዳደር ፍላጎት ያላቸው ተጫራቾች የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያላቸው፣ የዘመኑን ግብር የከፈሉ፣ በመንግስት ግ/ን/አስ/ኤጀንሲ ድረ ገጽ ላይ በአቅራቢዎች ምዝገባ ዝርዝር የተመዘገቡ፣ የቲን/TIN/ ተመዝጋቢ የሆኑና የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ።

2.    ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ 30,000 (ሰላሳ ሺህ) ብር በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ/CPO/ ከጨረታ ሰነዳቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው።

3.    አሸናፊ ተጫራቾች ውሉን ሲፈርሙ የውል ማስከበሪያ ከአሸነፉት ጠቅላላ ዋጋ 10% ማስያዝ አለባቸው::

4.    ተጫራቾች ጨረታው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት እለት አንስቶ ለተከታታይ 10 የስራ ቀናት የማይመለስ ብር 300.00 (ሶስት መቶ) ብር በመክፈል በአብነት ጤና ጣቢያ 1ኛፎቅ የግዥ ክፍል በመምጣት የጨረታ ሰነዱን መግዛት ይችላሉ።

5.    ተጫራቾች የመጫረቻ ሰነዳቸውን በታሸገ ኤንቨሎፕ ማስታወቂያው ከወጣበት እለት ጀምሮ ለተከታታይ 10 የስራ ቀናት በአብነት ጤና ጣቢያ 1ኛፎቅ የግዥ ከፍል ለጨረታ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይችላሉ።

6.    ጨረታው በአስረኛው ቀን በ11፡30 ሰዓት ታሸጎ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በአስራ አንደኛው ቀን 3፡00 ሰዓት በአብነት ጤና ጣቢያ አዳራሽ ይከፈታል። የመክፈቻ ቀኑ ቅዳሜና እሁድ ወይም የበዓል ቀን ከሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ታሽጎ ይከፈታል።

7.    ተጫራቾች የሚወዳደሩባቸውን የህክምና መድሀኒት/ሪኤጀንት ጠቅላላ ዋጋ ማስቀመጥ ይጠበቅባቸዋል።

8.    የዘገየ ጨረታና በጨረታ መክፈቻ ላይ ያልተነበበ ጨረታ ተቀባይነት የለውም።

9.    አሸናፊ ተጫራቾች ያሸነፉባቸውን እቃዎች በራሳቸው ትራንስፖርት ጤና ጣቢያው ድረስ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል።

10.   መ/ቤቱ ለጨረታ ካቀረባቸው እቃዎች ውስጥ እስከ 20% ድረስ ጨምሮ ወይም ቀንሶ የመግዛት መብቱ የተጠበቀ ነው።

11.    መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

ለተጨማሪ ማብራሪያ እና ጥያቄ

በስልክ ቁጥር፡- 011-273-43-49 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ።

አድራሻ፡- ልደታ ክ/ከተማ አብነት ጤና ጣቢያ ከአብነት አደባባይ ፊት ለፊት ግቤ ህንፃ ጎን 100 ሜትር ገባ ብሎ

በልደታ ክ/ከተማ ጤና ጽ/ቤት የአብነት ጤና ጣቢያ

✨ messages.ai_summary
Open tender for procurement of Lot 01: medical drugs and laboratory reagents, issued by Abenet Health Center under the Bole Sub-city Health Office, Addis Ababa. Bid document price is 300 ETB; bid bond is 30,000 ETB via bank-confirmed CPO. Bidders must have a renewed trade license, paid current taxes, registration on the government supplier list, and a TIN. Submission closes on the 10th day at 11:30, with the opening on the 11th day at 3:00.
Save Tender

ለቢሮ አገልግሎት የሚውል የወጣ የተለያዩ ዕቃዎችን ግዢ ለመፈፀም የጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር 0023/2019

READ MORE