Tender Detail

Tender Details

  • Company በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት በስልጤ ዞን የምስራቅ ስልጢ ወረዳ ፋይናንስ ጽ/ቤት
  • Address በስልጤ ዞን የምስራቅ ስልጢ ወረዳ ፡ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0925109200
  • Website
  • Deadline07 Jan 2026, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price100.00
  • opening date2026-01-07 00:00:00
  • Categories 3- Wheel Vehicle, Motorcycles And Bicycles

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት በስልጤ ዞን የምስራቅ ስልጢ ወረዳ ፋይናንስ ጽ/ቤት በ2018 በጀት ዓመት ለሴክተር መስሪያ ቤቶች የሚሆን የሞተር ሳይክል በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።


 

ሁለተኛ ዙር የጨረታ ማስታወቂያ

 

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት በስልጤ ዞን የምስራቅ ስልጢ ወረዳ ፋይናንስ /ቤት 2018 በጀት ዓመት ለሴክተር መስሪያ ቤቶች የሚሆን የሞተር ሳይክል በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል ስለሆነም በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች፡-

  • የቫት ተመዝጋቢ ሰርቲፊኬት የሚያቀርብ
  • የዘመኑ ግብር የከፈል
  • የንግድ ምዘገባ ፍቃድ ማቅረብ የሚችል
  • የግብር ከፋይ ቲን ነበር ማቅረብ የሚችል
  • የአቅራቢነት የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችል
  • ተጫራች ለጨረታ ማስከበሪያ (50.000) ሃምሳ ብር በባንክ በተረጋገጠ ቼክ፣ ካሽ ወይም ማቅረብ የሚችል ተጫራች የተዘጋጀውን የመወዳደሪያ ሰነድ ከምስራቅ ስልጢ ወረዳ //ቤት የማይመለስ 100 (አንድ መቶ ብር) ከፍሎ በመውሰድ መወዳደር የምትችሉ መሆኑን እየገለጽን የጨረታ ሰነዱን በሚገባ በመሙላት 1 አርጂናልና 1 ኮፒ ለየብቻ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ በማድረግ ይህ ጨረታ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣ ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 15 ቀን እስከ 800 ሰዓት ለዚህ ጨረታ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባችኋል።
  • ጨረታው 15ኛው የስራ ቀን 800 ሰዓት ታሽጎ በዚሁ ዕለት ተጫራቾች ወይም ወኪሎቻቸው በተገኙበት 830 ሰዓት ይከፈታል።
  • በተጫራች ተሞልተው የሚቀርቡ ዋጋዎች በግልጽ የሚታይ ወይም ስርዝ ድልዝ መሆን የለበትም።
  • መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉለሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

ማሳሰቢያ

  • የተጫራች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው አለመገኘት የጨረታውን ፈቻ ቀን አይቀይርም

 

ለበለጠ መረጃ:- 09-25-10-92-00/09-29-94-72-57/09-29-93-89-04/0939330829

 

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት በስልጤ ዞን የምስራቅ ስልጢ ወረዳ ፋይናንስ /ቤት

 

Save Tender