Tender Detail

Tender Details

  • Company በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የፕሮጀክት ፖርትፎሊዮ ማኔጅመንት ጽ/ቤት
  • Address ከካቴድራል መብራት ወደ አራት ኪሎ በሚወስደው መንገድ ከኤንሪኮ ኬክ ቤት 150 ሜትር ርቀት በሚገኘው ማህበራዊ ዋስትና አዲሱ ህንጻ ላይ 11ኛ ፎቅ : አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 011-1-26-31-53
  • Website
  • Deadline26 Dec 2024, 2:00 PM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date
  • Categories Vehicle Battery

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ፕሮጀክት ፖርትፎልዮ ማኔጅመንት ጽ/ቤት በካራቆሬ ዕቃ ግምጃ ቤት ያሉ የተለያዩ የመኪና መለዋወጫ ዕቃዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡


የጨረታ  ማስታወቂያ

ጨረታ  ቁጥር  EEU/PMO/NCB/13/2017

 

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ፕሮጀክት ፖርትፎልዮ ማኔጅመንት /ቤት በካራቆሬ ዕቃ ግምጃ ቤት ያሉ የተለያዩ የመኪና መለዋወጫ ዕቃዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡

ስለዚህ  ማንኛውም  ጫራች :-

  1. ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 15 ቀናት የሚቆይ ሲሆን የጨረታ ሰነዱን ማስታወቂያው በጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የማይመለስ ብር 300.00 (ሶስት መቶ ብር) በመፈል በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የፕሮጀቶች ፖርትፎሊዮ ማኔጅመንት ዳይሬክቶሬት ዋስትና የንግድ ማዕከል ህንፃ 11 ፎቅ በመቅረብ የሚወገዱትን ንብረቶች ዝርዝር መረጃ የያዘ የጨረታ ሰነድ መግዛት ይችላሉ
  2. ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ 40,000 (አርባ ብር) በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ ወይም የዋስትና ጊዜው ከሚያበቃበት ቀን በኋላ 28 ቀን ተጨማሪ ጊዜ ያለውን የባንክ ዋስትና (Bank Guarantee) በኢ . ፕሮጀክት ፖርትፎልዮ ማኔጅመንት ወይም EEU-PPM ስም ተዘጋጅቶ ከጨረታ ሰነዱ ጋር ማቅረብ አለባቸው
  3. ተጫራቾች የሚወዳደሩበትን ዋጋ በታሸገ ኤንቨሎፕ በማድረግ ጨረታ ቁጥር EEU/PPM NCB/13/2017 የሚል ምልክት በማድረግ ታኅሣሥ 17 ቀን 2017 . ከቀኑ 800 ሰዓት ድረስ በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የፕሮጀከቶች ፖርትፎሊዮ ማኔጅመንት ዳይሬክቶሬት ዋስትና የንግድ ማዕከል ህንፃ 11 ፎቅ ላይ በሚገኘው በግዥ ፈጻሚው /ቤት በመቅረብ ለዚሁ ጨረታ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
  4. ተጫራቾች ማስታወቂያው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የጨረታ ሰነድ የገዙበትን ደረሰኝ በመያዝ ዘወትር በስራ ቀናት ከጠዋቱ 300 ሰዓት እስከ 600 ሰዓት፤ ከሰዓት 700 ሰዓት እስከ 1000 ሰዓት ባለው ጊዜ ውስጥ የተለያዩ የመኪና መለዋወጫ ዕቃዎች በሚገኙበት በካራቆሬ ዕቃ ግምጃ ቤት በመሄድ መመልከት ይችላሉ::
  5. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት /ባይገኙም/ ታህሳስ 17 ቀን 2017 ከቀኑ 800 ሰዓት ተዘግቶ 830 ይከፈታል፡፡
  6. ስለጨረታው ዝርዝር መረጃ የጨረታ ሰነዱን ይመልከቱ ::
  7. የፕሮግራም /ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
  8. ተጫራቾች መረጃ ከፈለጉ በስልክ ቁጥር 0111275503 መደወል ይችላሉ፡፡

ማስታወሻ - በኅዳር 26 ቀን 2017 . በጨረታ ቁጥር EEU/PMO/NCB/12/2017 ተብሎ በአዲስ 3 ጋዜጣ የወጣው በዚህ ጨረታ የተስተካከለ መሆኑን እናሳውቃለን ፡፡

 

በኢትዮጵያ  ኤሌክትሪክ  ገልግሎት

የፕሮጀክት  ፖርትፎሊዮ  ማኔጅመንት  /ቤት

Save Tender