የኦሮሚያ ምርጥ ዘር ኢንተርፕራይዝ የተለያዩ ተሸከርካሪዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ማሠራት
የጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር OSE NCB/004/2019
የኦሮሚያ ምርጥ ዘር ኢንተርፕራይዝ የተለያዩ ተሸከርካሪዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ማሠራት ይፈልጋል።
ስለሆነም አስፈላጊውን መስፈርት የምታሟሉ በጨረታውም ሳቶ ና የምትቸሉ መሆኑን እየገለጽን ተጫራቾች፡-
- የንግድ ምዝገባ ሰርተፊኬት
- ዘመኑን የታደሰ ንግድ ፈቃድ
- የተጨማሪ እሴት ታክስ የምዝገባ ሰርተፊኬት
- የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (Tin No)
- የአቅራቢነት ማስረጃ (Suppliers List)
- የሚፈለግባቸውን የመንግሥት ግብር ስለመወጣታቸው የሚገልጽ ማስረጃ፣ ፎቶ ኮፒ ከጨረታ ሰነዳቸው ጋር በማያያዝ ማቅረብ አለባቸው፡፡
ተጫራቾች ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ፡- ለ15 ተከታታይ ቀናት ሰነዱን በመግዛት በ16ኛው የሥራ ቀን ጨረታው የሚዘጋና የሚከፈት ይሆናል፡፡ የጨረታ ሰነድ መግዣ ዋጋ ብር 360 ሶስት መቶ ስልሳ መሆኑን እየገለጽን፣ ተጫራቾች የዋጋ ማቅረቢያቸውን ቢፖሲታ በማሸግ በተጠቀሱት ቀናት ከጠዋቱ 2:30-8:00 ሰዓት በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ በማስገባት በጨረታው እንዲትሳተፉ እጋብዛለን፡፡
የጨረታ ሳጥኑ ከላይ በተጠቀሱት ቀናት 8፡00 ሰዓት ተዘጥቶ በ8፡3ዐ ሰዓት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በኢንተርፕራይዙ ዋና መ/ቤት ጎተራ እና ሠራዊት ሲኒማ አጠገብ ባለኬር ህንፃ Baleker Tower 4ኛ ፎቅ ላይ በሚገኘው የኦሮሚያ ምርጥ ዘር ኢንተርፕራይዝ ቢሮ ቁጥር 402 ይከፈታል፡፡
ኢንተርፕራይዙ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
የኢንተርፕራይዙ የሥራ ሰዓት፡- ከሰኞ እስከ አርብ ጠዋት ከ3፡ዐዐ-6፡3ዐ ከሰዓት በኋላ ከ7፡3ዐ-11፡3ዐ ነው፡፡
ማብራሪያ፡- ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 011-416 03 09/011-466-25-27 መጠየቅ ይችላሉ፡፡
የኦሮሚያ ምርጥ ዘር ኢንተርፕራይዝ
