Tender Detail

Tender Details

  • Company Tourist apartment home owners
  • Address , Phone:
  • Website
  • Deadline18 Sep 2026, 12:00 AM
  • magazineReporter Tenders
  • Bid Document Price
  • opening date2026-09-02 00:00:00
  • Categories

ማህበራችን ቱሪስት የጋራ ህንፃ መኖርያ ቤት ባለቤቶች ኃላ/የተ/ህ/ስ/ማህበር ግቢውን ለማስጠበቅ የጥበቃ አገልግሎት የሚሰጡ ድርጅቶች አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል ፡፡


የጨረታ ማስታወቂያ

 ለጥበቃ አገልግሎት ለመቅጠር የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ

ማህበራችን ቱሪስት የጋራ ህንፃ መኖርያ ቤት ባለቤቶች ኃላ/የተ/ህ/ስ/ማህበር ግቢውን ለማስጠበቅ የጥበቃ አገልግሎት የሚሰጡ ድርጅቶች አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል ፡፡

በጨረታው ለመሳተፍ የሚያስፈልጉ መስፈርቶች፡-

  1. 1. የታደሰ ንግድ ፍቃድ, V.A.T. ተመዝጋቢ, የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (TIN) ያለው እና, የዘመኑን ግብር የከፈለ፡፡
  2. 2. ተጫራቾች መወዳደር የሚችሉት በዘርፉ ፍቃድ ያላቸው መሆን አለባቸው
  3. ማንኛውም ፍላጎት ያለው ተጫራጮች ማስታወቂያ በሪፖርተር ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን በአስራ አምስት ተከታታይ ቀናት ውሥጥ የማይመለስ 1000 (አንድ ሺ) ብር በመክፈል የጨረታው ሰነድ መገናኛ ቱሪስት 40/60 ኮንዶሚኒየም ብሎክ 2 ሁለተኛ ወለል ላይ በሚገኘው በማህበሩ ቢሮ በአካል በመቅረብ መግዛት ይችላሉ፡፡
  4. 4. የሚጠበቀው ቦታ ጠቅላላ የቱሪስት የጋራ መኖርያ ቤት ግቢ ፤ የህንፃው መግቢያ እና በውስጡ ያለው የመኪና ማቆሚያ ቦታ እና ማንኛውም ከግቢው የሚገኘው ንብረት
  5. አጠቃላይ የአንድ ዓመት ከሚያስገባው የጥበቃ አገልግሎት ክፍያ የስድስት ወር ጠቅላላ ዋጋ ክፍያ ድምር ዋጋ 2% ተመላሽ የሚደረግ ሲፒኦ ማስያዝ ግዴታ ነው፡፡
  6. 6. ድርጅቱ ጨረታው በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

አድራሻ፡- መገናኛ ደራርቱ ህንፃ ገባ ብሎ አዲሰ አበባ ውሃ እና ፍሳሽ ባለስልጣን ዋና መስሪያ ቤት

 ፊት ለፊት ቱሪስት ኮንዶሚኒየም ህንፃ 2 2ኛ ወለል

ስልክ፡- 09 07 12 34 52 /53

 

Save Tender