Tender Detail

Tender Details

  • Company የቡሉኮ ጨርቃጨርቅ አክሲዮን ማህበር
  • Address ሸገር ከተማ ፣ ፉሪ ክ/ከተማ (ከዓለም ገና ወደ ቡታጅራ መንገድ 1.3 ኪ.ሜ) የቀድሞው አይካ አዲስ ጨርቃጨርቅ ፡ ኦሮሚያ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0996672951
  • Website
  • Deadline02 Sep 2026, 11:00 AM
  • magazineAddis Zemene
  • Bid Document Price1000.00
  • opening date2026-09-02 11:10:00
  • Categories Transportation Service And Cargo

ቡሉኮ ጨርታጨርቅ እከሲዮን ማህበር ለድርጅቱ ሠራተኞች የማመላለሻ ትራንስፖርት አገልግሎት የሚሰጡ ተሸከርካሪዎችን ማቅረብ የሚችሉ ድርጅቶችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለአንድ ዓመት የሚቆይ የአገልግሎ ልግሎት ግዥ መፈፀም ይፈልጋል፡፡


የጨረታ ማስታወቂያ

በግዥ መሌያ ቁጥር/BTSC/NCB/Ser/12/2018

 

ቡሉኮ ጨርታጨርቅ እከሲዮን ማህበር ለድርጅቱ ሠራተኞች የማመላለሻ ትራንስፖርት አገልግሎት የሚሰጡ ተሸከርካሪዎችን ማቅረብ የሚችሉ ድርጅቶችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለአንድ ዓመት የሚቆይ የአገልግሎ ልግሎት ግዥ መፈፀም ይፈልጋል፡፡

ተ .ቁ

የተሽከርካሪው ዓይነት

 

የተሽከርካሪ ብዛት

 

የኩባንያው የሥራ ጊዜ (ሽፍት)

 

የተሽከርካሪው የደርሶ መልስ ጊዜ

1

ከፍተኛ አውቶብሶች (60 ሰው በላይ)

17

 

1 ሽፍት ከጠዋቱ 200 እስከ ከቀኑ 1100

1

 

2

ከፍተኛ አውቶብሶች (60 ሰው በላይ)

 

6

3 ሽፍት

ከጠዋቱ 100 እስከ ቀኑ 900 ሰዓት

ከቀነ- 900 እስከ ምሽቱ 500 ሰዓት

ከምሽቱ 500 እስከ ጠዋቱ 100 ሰዓት

3

3

 

ሚኒባስ መኪናዎች

5

 

1 ሽፍት ከጠዋቱ 200 እስከ ከቀኑ 1100

1

 

ስለሆነም በጨረታው ላይ የሚሣተፉ ተጫራቾች ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መረጃዎች ማሟላት አለባቸው፡፡

1.     በዘመኑ የታደሰ የንግድ ፈቃድ ማቅረብ የሚችል

2.     የንግድ ምዝገባ ምስክር ወረቀት

3.     የግብር ከፋይ የምዝገባ ሰርተፍኬት ማቅረብ የሚችል

4.    የተጨማሪ እሴት ታከስ የምዝገባ ምስከር ወረቀት ማቅረብ የሚችል

5.     የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ የተረጋገጠ በሲፒአ ወይም የባንክ ያለገደብ ጋራንቲ ብር50,000.00 (ሃምሳ ሺህ ብር) ማቅረብ የሚችል፡፡

6.     የጨረታ ማስከበሪያው አሸናፊ ለሆኑት ተጫራቾች ባሸነፉት ዋጋ ላይ የሚታሰብላቸው ሲሆኑ ለተሸነፉት ደግሞ አሸናፊው እንደታወቀ ተመላሽ ይደረግላቸዋል፡፡ የሚዘጋጀው .. በቡሉኮ ጨርቃ ጨርቅ አከሲዮን ማህበር ወይም "Buluko Textile Share Company" ስም መሆን ይኖርበታል፡፡

7.     ተጫራቾች የጨረታ ሠነድ የማይመለስ ብር 1,000.00 (አንድ ሺህ ብር) በመክፈል ሸገር

1.     ከተማ ፉሪ /ከተማ (ከኬንትሪ ወደ ቡታጅራ በሚወስደው መንገድ 1.3 ኪሜ ላይ) የቀድሞው እይካ አዲስ ጨርቃጨርቅ ፋብሪካ ቅጥር ግቢ በመቅረብ የጨረታ ሠነዱ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ዘወትር በስራ ሰዓት ከጠዋቱ 300- 6:00 ከሰዓት በኃላ 730 - 10:30 ሰዓት መግዛት ይችላሉ፡፡

8.     ጨረታው ሰኔ 25 ቀን 2018 . ከጠዋቱ 500 ሰዓት ተዘግቶ በዕለቱ ተጫራቾች በተገኙበት 510 ሰዓት ላይ ይከፈታል፡፡

9.     ለተጨማሪ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር 0996-67-29-51 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡

10.                        ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::

አድራሻ፡

ሸገር ከተማ፣ ፉሪ /ከተማ (ከኬንትሪ ወደ ቡታጅራ መንገድ 1.3 .) የቀድሞው አይካ አዲስ ጨርቃጨርቅ ፋብሪካ

 

ቡሉኮ ጨርታጨርቅ እከሲዮን ማህበር

 

Save Tender