Tender Detail

Tender Details

  • Company በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የፕሮጀክት ፖርትፎሊዮ ማኔጅመንት ጽ/ቤት
  • Address ከካቴድራል መብራት ወደ አራት ኪሎ በሚወስደው መንገድ ከኤንሪኮ ኬክ ቤት 150 ሜትር ርቀት በሚገኘው ማህበራዊ ዋስትና አዲሱ ህንጻ ላይ 11ኛ ፎቅ : አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 011-1-26-31-53
  • Website
  • Deadline19 Jun 2025, 12:00 AM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date2025-06-19 00:00:00
  • Categories Metals And Metal Working

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ፕሮጀክት ፖርትፎልዮ ማኔጅመንት ጽ/ቤት በካራቆሬ ዕቃ ግምጃ ቤት ኮተቤ እና በክልል /አ/ኤ/አ ዕቃ ግምጃ ቤቶች አገልግሎት መስጠት የማይችሉትን ስቲል ስክራፒ ብረቶችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡


 

የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥርEEU/PPM/NCB/23/2017

 

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ፕሮጀ ፖርትፎልዮ ማኔጅመንት /ቤት በካራቆሬ ዕቃ ግምጃ ቤት ኮተቤ እና በክልል /// ዕቃ ግምጃ ቤቶች አገልግሎት መስጠት የማይችሉትን ስቲል ስክራፒ ብረቶችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡

ዚህ ማንኛውም ተጫራች :-

  1. ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 15 ቀናት የሚቆይ ሲሆን የጨረታ ሰነዱን ማስታውቂያው በጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የማይመለስ ብር 300.00 (ሶስት መቶ ብር) በመፈል በኢትዮጵያ ኤሌትሪክ አገልግሎት የፕሮጀቶች ፖርትፎሊዮ ማኔጅመንት ዳይሬክቶሬት ዋስትና የንግድ ማዕከል ህንፃ 11 ፎቅ በመቅረብ የሚወገዱትን ንብረቶች ዝርዝር መረጃ የያዘ የጨረታ ሰነድ መግዛት ይችላሉ
  2. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ መጠን ለሎት-1 – 17,553 (አስራ ሰባት አንድ መቶ ሃምሳ ሶስት) ብር 1 ለሎት-2-14,921 (አስራ አራት ዘጠኝ መቶ ሃያ አንድ) ብር ለሎት-3-4.851 (አራት ስምንት መቶ ሃምሳ አንድ) ብር ለሎት- 4- 148,777 (አንድ መቶ አርባ ስምንት ሰባት መቶ ሰባ ሰባት) ብር ለሎት-5 – 16,561 (አስራ ስድስት አምስት መቶ ስልሳ አንድ) ብር በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ ወይም የዋስትና ጊዜው ከሚያበቃበት ቀን በኋላ 28 ቀን ተጨማሪ ጊዜ ያለውን የባን ዋስትና (Bank Guarantee) በእ... ፕሮጀ ፖርትፖልዮ ማኔጅመንት ወይም EELU-PPM ስም ተዘጋጅቶ ከጨረታ ሰነዱ ጋር ማቅረብ አለባቸውተጫራቾች የሚወዳደሩባቸውን ዋጋ በታሸገ ኤንቨሎፕ በማድረግ ጨረታ ቁጥር EELU/PPM/NCB/23/2017 የሚል ምልክት በማድረግ ሰኔ 12 ቀን 2017 . ከቀኑ 800 ሰዓት ድረስ በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የፕሮጀቶች ፖርትፎሊዮ ማኔጅመንት ዳይሬቶሬት ዋስትና የንግድ ማዕከል ህንፃ 1 ፎቅ ላይ በሚገኘው በግዥ ፈጻሚው /ቤት ነው በመቅረብ በመምጣት ለዚሁ ጨረታ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፣
  3. ተጫራቾች ማስታወቂያው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የጨረታ ሰነድ የገዙበትን ደረሰኝ በመያዝ ዘወትር በስራ ቀናት ከጠዋቱ 300 ሰዓት እስከ 600 ሰዓት ፤ከሰዓት 700 ሰዓት እስከ 1000 ሰዓት ባለው ጊዜ ውስጥ ዕቃዎች በሚገኙበት ዕቃ ግምጃ ቤት በመሄድ መመልከት ይችላሉ ፡፡
  4. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት /ባይገኙም/ ሰኔ 12 ቀን 2017 . ከቀኑ 800 ተዘግቶ 830 ይከፈታል፣
  5. ስለጨረታው ዝርዝር መረጃ የጨረታ ሰነዱን ይመልከቱ፡፡
  6. የፕሮግራም /ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው
  7. ተጫራቾች መረጃ ከፈለጉ በስልክ ቁጥር 011275503 መደወል ይችላሉ፡፡

 

በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የፕሮጀክት ፖርትፎ ማኔጅመንት /ቤት

 

Save Tender