በኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ የገላን ወደብ እና ተርሚናል ቅ/ጽ/ቤት ለ2017 በጀት ዓመት የሚውሉ የተለያዩ የጽዳት እና ስቴሽነሪ ፤ የደንብ ልብስ ፤ የፈርኒቸር እና የኮምፒዩተር ዕቃዎች በብሔራዊ ግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
ለመጀመሪያ ጊዜ የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ መለያ ቁጥር 1- ESLSE/P&T/NEG/2024/01762,1
የጨረታ መለያ ቁጥር 2-ESLSE/P&T/NEG/2024/01818
የጨረታ መለያ ቁጥር 3- ESLSE/P&T/NEG/2024/01825
የጨረታ መለያ ቁጥር 4- ESLSE/P&T/NEG/2024/01828
በኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ የገላን ወደብ እና ተርሚናል ቅ/ጽ/ቤት ለ2017 በጀት ዓመት የሚውሉ የተለያዩ የጽዳት እና ስቴሽነሪ ፤ የደንብ ልብስ ፤ የፈርኒቸር እና የኮምፒዩተር ዕቃዎች በብሔራዊ ግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
በዚህም መሰረት ፡-
- በዘርፉ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር፣ የቫት የምስክር ወረቀት፣ የዘመኑን ግብር የከፈሉ ለመሆናቸው የሚያሳይ መረጃ ማቅረብ የሚችሉ።
- በመንግስት ግዥ እና ንብረት ማስወገድ አገልገሎት ድረ ገፅ (website) ላይ የአቅራቢዎች ዝርዝር የተመዘገቡ መሆኑን የሚያሳይ (Supplier list) የምስክር ወረቀት፤
- የዘመኑን ግብር የከፈሉ መሆኑን የሚያሳይ ስልጣን ካለው አካል የተሰጠ ማስረጃ (Valid tax clearance):
- ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሰነዱን ሞልቶ የሚመልሰው በድርጅቱ ድረ-ገጽ (WWW.ESLSE. COM) ላይ በERP SYSTEM በዋና መ/ቤት ምዝገባ ካካሄዱ በኋላ ብቻ (ከዚህ ቀደም ያልተመዘገቡ ከሆነ) በሚሰጣቸው መለያ ቁጥር መሰረት የሚሞሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
- የጨረታው መክፈቻ እና መዝጊያ ጊዜ ሲስተሙ ላይ በሚወጣው ቀን እና ሰዓት ይሆናል፡፡
- የጨረታ ማስያዣ ሲ.ፒ.ኦ 2% የውሉን ጠቅላላ ዋጋ (The amount of the bid security/ bond is not less than 2% of total contract price) ለእያንዳንዱ ጨረታ (ከንግድ ባንክ ፤ከህብረት ባንክ) ጨረታው ከመዘጋቱ በፊት በማዕከሉ የሚገባ ይሆናል፡፡
- ለሁሉም ጨረታዎች ከጨረታ መለያ ቁጥር ESLSE/P&T/NEG/2024/01825 እና ESLSE/ P&T/NEG/2024/01828 በስተቀር ናሙና ጨረታ ከመዘጋቱ በፊት በቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ ማስገባት ግዴታ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
- ቅ/ጽ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
ለተጨማሪ ማብራሪያ:- በስልክ ቁጥር 0923717128 / 0964566059 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡
በኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ
የገላን ወደብ እና ተርሚናል ቅ/ጽ/ቤት
